https://amh.sputniknews.africa/20260627/4447808.html
የአውሮፓ ሕብረት በቡርኪና ፋሶ ላይ ያሳለፈው ውሳኔ ‘በራሳቸው በሚተማመኑ ሀገራት የውስጥ ጉዳይ ላይ ጣልቃ መግባት ነው’ - ተንታኝ
የአውሮፓ ሕብረት በቡርኪና ፋሶ ላይ ያሳለፈው ውሳኔ ‘በራሳቸው በሚተማመኑ ሀገራት የውስጥ ጉዳይ ላይ ጣልቃ መግባት ነው’ - ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
የአውሮፓ ሕብረት በቡርኪና ፋሶ ላይ ያሳለፈው ውሳኔ ‘በራሳቸው በሚተማመኑ ሀገራት የውስጥ ጉዳይ ላይ ጣልቃ መግባት ነው’ - ተንታኝይህ የተለየ ጉዳይ አለመሆኑን የገለጹት ቡርኪና ፋሶአዊው ተንታኝ ላአቢዲ ናአና ለስፑትኒክ አፍሪካ እንደተናገሩት፤... 27.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-27T08:04+0300
2026-06-27T08:04+0300
2026-06-27T08:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/1b/4447655_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_a4742042e1ccb32a9c9dd695e8c25b14.jpg
የአውሮፓ ሕብረት በቡርኪና ፋሶ ላይ ያሳለፈው ውሳኔ ‘በራሳቸው በሚተማመኑ ሀገራት የውስጥ ጉዳይ ላይ ጣልቃ መግባት ነው’ - ተንታኝይህ የተለየ ጉዳይ አለመሆኑን የገለጹት ቡርኪና ፋሶአዊው ተንታኝ ላአቢዲ ናአና ለስፑትኒክ አፍሪካ እንደተናገሩት፤ የአውሮፓ ሕብረት ተመሳሳይ ድርጊቶችን በኒጀር፣ በማሊ፣ በዚምባብዌ እና በኢትዮጵያ ላይም አሳይቷል ሲሉ ገልጸዋል።ይሁን እንጂ የአፍሪካ ሀገራት “አሁን ላይ ኃላፊነት የሚሰማቸው እና ተዓማኒ መሆን ይፈልጋሉ” ሲሉ አክለዋል።ተንታኙ ሲያጠቃልሉም “የአውሮፓ ሕብረት ከግምት ውስጥ ሳያስገባ የቀረው፤ ይሄንን የሀገሮቻችንን አዲስ እንቅስቃሴ እና አዲስ አስተሳሰብ ነው” ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአውሮፓ ሕብረት በቡርኪና ፋሶ ላይ ያሳለፈው ውሳኔ ‘በራሳቸው በሚተማመኑ ሀገራት የውስጥ ጉዳይ ላይ ጣልቃ መግባት ነው’ - ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
የአውሮፓ ሕብረት በቡርኪና ፋሶ ላይ ያሳለፈው ውሳኔ ‘በራሳቸው በሚተማመኑ ሀገራት የውስጥ ጉዳይ ላይ ጣልቃ መግባት ነው’ - ተንታኝ
2026-06-27T08:04+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/1b/4447655_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_687bf688f4bb3d454c269d62feb0e144.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአውሮፓ ሕብረት በቡርኪና ፋሶ ላይ ያሳለፈው ውሳኔ ‘በራሳቸው በሚተማመኑ ሀገራት የውስጥ ጉዳይ ላይ ጣልቃ መግባት ነው’ - ተንታኝ
08:04 27.06.2026 (የተሻሻለ: 08:14 27.06.2026) የአውሮፓ ሕብረት በቡርኪና ፋሶ ላይ ያሳለፈው ውሳኔ ‘በራሳቸው በሚተማመኑ ሀገራት የውስጥ ጉዳይ ላይ ጣልቃ መግባት ነው’ - ተንታኝ
ይህ የተለየ ጉዳይ አለመሆኑን የገለጹት ቡርኪና ፋሶአዊው ተንታኝ ላአቢዲ ናአና ለስፑትኒክ አፍሪካ እንደተናገሩት፤ የአውሮፓ ሕብረት ተመሳሳይ ድርጊቶችን በኒጀር፣ በማሊ፣ በዚምባብዌ እና በኢትዮጵያ ላይም አሳይቷል ሲሉ ገልጸዋል።
ይሁን እንጂ የአፍሪካ ሀገራት “አሁን ላይ ኃላፊነት የሚሰማቸው እና ተዓማኒ መሆን ይፈልጋሉ” ሲሉ አክለዋል።
ተንታኙ ሲያጠቃልሉም “የአውሮፓ ሕብረት ከግምት ውስጥ ሳያስገባ የቀረው፤ ይሄንን የሀገሮቻችንን አዲስ እንቅስቃሴ እና አዲስ አስተሳሰብ ነው” ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X