https://amh.sputniknews.africa/20260626/4447519.html
ከመሠረታዊ ተሟጋችነት እስከ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ማማ፦ የአፍሪካ እውቀት በዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብቶች መዋቅር
ከመሠረታዊ ተሟጋችነት እስከ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ማማ፦ የአፍሪካ እውቀት በዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብቶች መዋቅር
Sputnik አፍሪካ
የዛሬው የድረም ኦቭ ቼንጅስ ዝግጅታችን እ.ኤ.አ ሰኔ 9 ቀን 2026 በተ.መ.ድ የአካል ጉዳተኞች መብቶች ኮሚቴ አባል በመሆን የተመረጡትን የኢ.ሰ.መ.ኮ የሴቶች፣ የሕፃናት፣ የአካል ጉዳተኞች እና የአረጋውያን መብቶች ኮሚሽነር ርግበ ገብረሓዋሪያን... 26.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-26T20:41+0300
2026-06-26T20:41+0300
2026-06-26T20:42+0300
drum of changes
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/1a/4447360_0:0:1024:576_1920x0_80_0_0_8e46aba2720a1faa50932865b58dbb40.png
ከመሠረታዊ ተሟጋችነት እስከ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ማማ፦ የአፍሪካ እውቀት በዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብቶች መዋቅር
Sputnik አፍሪካ
የዛሬው የድረም ኦቭ ቼንጅስ ዝግጅታችን እ.ኤ.አ ሰኔ 9 ቀን 2026 በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአካል ጉዳተኞች መብቶች ኮሚቴ አባል በመሆን የተመረጡትን የሰብአዊ መብት እና የእኩል ተጠቃሚነት ተሟጋች ኮሚሽነር ርግበ ገብረሓዋሪያን እንግዳ አድርጓል። ከእርሳቸው ጋር በሚኖረን ቆይታም አፍሪካ የራሷን ተቋማዊ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ ለምታደርገው ጥረት ምን ትርጉም እንዳለው፣ እንዲሁም የአፍሪካ ሀገርበቀል እውቀትና ልምዶች ዓለም አቀፍ ፖሊሲዎችን እንዴት እየቀረጸ እንደሚገኝ እንመለከታለን።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ:
የዛሬው የድረም ኦቭ ቼንጅስ ዝግጅታችን እ.ኤ.አ ሰኔ 9 ቀን 2026 በተ.መ.ድ የአካል ጉዳተኞች መብቶች ኮሚቴ አባል በመሆን የተመረጡትን የኢ.ሰ.መ.ኮ የሴቶች፣ የሕፃናት፣ የአካል ጉዳተኞች እና የአረጋውያን መብቶች ኮሚሽነር ርግበ ገብረሓዋሪያን እንግዳ አድርጓል። ከእርሳቸው ጋር በሚኖረን ቆይታም አፍሪካ የራሷን ተቋማዊ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ ለምታደርገው ጥረት ምን ትርጉም እንዳለው፣ እንዲሁም የአፍሪካ ሀገርበቀል እውቀትና ልምዶች ዓለም አቀፍ ፖሊሲዎችን እንዴት እየቀረጸ እንደሚገኝ እንመለከታለን።ሙሉ መረጃውን ለማግኘት በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ:ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ: Apple Podcasts –Deezer – Spotify – Afripods – Pocket Casts – Podcast Addict – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
ዘላለም ደመሴ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/02/1773814_65:0:570:505_100x100_80_0_0_7574c267fa138fbedd2aaf2f5916f166.jpg
ዘላለም ደመሴ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/02/1773814_65:0:570:505_100x100_80_0_0_7574c267fa138fbedd2aaf2f5916f166.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/1a/4447360_128:0:896:576_1920x0_80_0_0_de750221e62426ca8d60abf9c5f1dbd5.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዘላለም ደመሴ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/02/1773814_65:0:570:505_100x100_80_0_0_7574c267fa138fbedd2aaf2f5916f166.jpg
аудио
ከመሠረታዊ ተሟጋችነት እስከ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ማማ፦ የአፍሪካ እውቀት በዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብቶች መዋቅር
20:41 26.06.2026 (የተሻሻለ: 20:42 26.06.2026) ዘላለም ደመሴ
ዘጋቢ እና ፖድካስት አቅራቢ
“[...] ከስምምነቶች (ኮንቬንሽኖች) ረቂቅ ዝግጅት ጀምሮ እስከ ትግበራቸው ድረስ ያለው አጠቃላይ የሰብአዊ መብቶች ንግግር ግልጽ በሆኑ መዋቅራዊ ምክንያቶች የተነሳ በተወሰኑ እይታዎች [ምዕራባዊ እይታዎች] ብቻ ተፅዕኖ ሲደረግበት ቆይቷል። በዚህም ምክንያት የአፍሪካ ድምፅ እና እይታ ከልዩ የህይወት ተሞክሯችን እና ከአካባቢያዊ እውቀታችን ጋር አብሮ ማምጣት እጅግ አስፈላጊ እና ወሳኝ ነው” የሰብአዊ መብት እና የእኩል ተጠቃሚነት ተሟጋች ኮሚሽነር ርግበ ገብረሓዋሪያ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናገሩ።
የዛሬው የ
ድረም ኦቭ ቼንጅስ ዝግጅታችን እ.ኤ.አ ሰኔ 9 ቀን 2026 በ
ተ.መ.ድ የአካል ጉዳተኞች መብቶች ኮሚቴ አባል በመሆን የተመረጡትን የኢ.ሰ.መ.ኮ የሴቶች፣ የሕፃናት፣ የአካል ጉዳተኞች እና የአረጋውያን መብቶች ኮሚሽነር ርግበ ገብረሓዋሪያን እንግዳ አድርጓል። ከእርሳቸው ጋር በሚኖረን ቆይታም አፍሪካ የራሷን ተቋማዊ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ ለምታደርገው ጥረት ምን ትርጉም እንዳለው፣ እንዲሁም የአፍሪካ ሀገርበቀል እውቀትና ልምዶች ዓለም አቀፍ ፖሊሲዎችን እንዴት እየቀረጸ እንደሚገኝ እንመለከታለን።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት
በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ:
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ: Apple Podcasts –
Deezer –
Spotify –
Afripods –
Pocket Casts –
Podcast Addict –
CastBox