https://amh.sputniknews.africa/20260626/4447054.html
እውቋ የሶቪዬት የጂምናስቲክ ስፖርተኛ የሮማንያን የምልክቶች እገዳ አወገዘች፤ የሩሲያ ቡድን ከውድድሩ ራሱን ማግለሉንም ደገፈች
እውቋ የሶቪዬት የጂምናስቲክ ስፖርተኛ የሮማንያን የምልክቶች እገዳ አወገዘች፤ የሩሲያ ቡድን ከውድድሩ ራሱን ማግለሉንም ደገፈች
Sputnik አፍሪካ
እውቋ የሶቪዬት የጂምናስቲክ ስፖርተኛ የሮማንያን የምልክቶች እገዳ አወገዘች፤ የሩሲያ ቡድን ከውድድሩ ራሱን ማግለሉንም ደገፈችየሁለት ጊዜ የኦሊምፒክ የጂምናስቲክ ሻምፒዮን፣ አሰልጣኝ እና ዳኛ ሊዲያ ኢቫኖቫ ለስፑትኒክ እንደተናገረችው፤ የሩሲያ ቡድን... 26.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-26T20:06+0300
2026-06-26T20:06+0300
2026-06-26T20:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/1a/4446901_0:62:1280:782_1920x0_80_0_0_215cd6997064a451f96c7c277810a690.jpg
እውቋ የሶቪዬት የጂምናስቲክ ስፖርተኛ የሮማንያን የምልክቶች እገዳ አወገዘች፤ የሩሲያ ቡድን ከውድድሩ ራሱን ማግለሉንም ደገፈችየሁለት ጊዜ የኦሊምፒክ የጂምናስቲክ ሻምፒዮን፣ አሰልጣኝ እና ዳኛ ሊዲያ ኢቫኖቫ ለስፑትኒክ እንደተናገረችው፤ የሩሲያ ቡድን የዓለም አቀፉ የጂምናስቲክ ፌዴሬሽንን ይፋዊ ፈቃድ በመጣስ የአካባቢው ከንቲባ የሩሲያን ባንዲራ እና ብሔራዊ መዝሙር በማገዳቸው ምክንያት፤ በሮማንያ ክሉዥ-ናፖካ ከተማ ከሚካሄደው የጂምናስቲክ ውድድር ራሱን ማግለሉ ትክክለኛ ውሳኔ ነው።“ኤፍአይጂ በመባል የሚታወቀው ዓለም አቀፉ ፌዴሬሽን የሩሲያ ጂምናስቲክ ተወዳዳሪዎች በብሔራዊ መዝሙራቸው እና ባንዲራቸው እንዲወዳደሩ ለመፍቀድ ወስኖ ነበር። ይህም ሩሲያ ለመመለሷን እና እኛን የማይደግፉት እንኳ ሳይቀሩ ይህንን ማመናቸውን የሚያመልከት ይህ ግልጽ ምልክት ነበር” ስትል ገልጻለች። ድርጊቱን “ትንሽዬ ተንኮሳ” ስትል የጠራችው ኢቫኖቫ፤ ሩሲያ አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ለዓለም አቀፉ የስፖርት የግልግል ፍርድ ቤት ይግባኝ በማቅረብ ሕጋዊ እርምጃ እንድትወስድ አሳስባለች።በማጠቃለያም “ሮማንያ የራሷን ጉዳይ ትመልከት፤ እኛ ደግሞ በምንከበርበት ቦታ ውድድራችንን እናካሂዳለን” ብላለች።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/1a/4446901_78:0:1203:844_1920x0_80_0_0_7a5c74d45528ea5ba7c1688c4c7cf5a1.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
እውቋ የሶቪዬት የጂምናስቲክ ስፖርተኛ የሮማንያን የምልክቶች እገዳ አወገዘች፤ የሩሲያ ቡድን ከውድድሩ ራሱን ማግለሉንም ደገፈች
20:06 26.06.2026 (የተሻሻለ: 20:14 26.06.2026) እውቋ የሶቪዬት የጂምናስቲክ ስፖርተኛ የሮማንያን የምልክቶች እገዳ አወገዘች፤ የሩሲያ ቡድን ከውድድሩ ራሱን ማግለሉንም ደገፈች
የሁለት ጊዜ የኦሊምፒክ የጂምናስቲክ ሻምፒዮን፣ አሰልጣኝ እና ዳኛ ሊዲያ ኢቫኖቫ ለስፑትኒክ እንደተናገረችው፤ የሩሲያ ቡድን የዓለም አቀፉ የጂምናስቲክ ፌዴሬሽንን ይፋዊ ፈቃድ በመጣስ የአካባቢው ከንቲባ የሩሲያን ባንዲራ እና ብሔራዊ መዝሙር በማገዳቸው ምክንያት፤ በሮማንያ ክሉዥ-ናፖካ ከተማ ከሚካሄደው የጂምናስቲክ ውድድር ራሱን ማግለሉ ትክክለኛ ውሳኔ ነው።
“ኤፍአይጂ በመባል የሚታወቀው ዓለም አቀፉ ፌዴሬሽን የሩሲያ ጂምናስቲክ ተወዳዳሪዎች በብሔራዊ መዝሙራቸው እና ባንዲራቸው እንዲወዳደሩ ለመፍቀድ ወስኖ ነበር። ይህም ሩሲያ ለመመለሷን እና እኛን የማይደግፉት እንኳ ሳይቀሩ ይህንን ማመናቸውን የሚያመልከት ይህ ግልጽ ምልክት ነበር” ስትል ገልጻለች።
ድርጊቱን “ትንሽዬ ተንኮሳ” ስትል የጠራችው ኢቫኖቫ፤ ሩሲያ አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ለዓለም አቀፉ የስፖርት የግልግል ፍርድ ቤት ይግባኝ በማቅረብ ሕጋዊ እርምጃ እንድትወስድ አሳስባለች።
በማጠቃለያም “ሮማንያ የራሷን ጉዳይ ትመልከት፤ እኛ ደግሞ በምንከበርበት ቦታ ውድድራችንን እናካሂዳለን” ብላለች።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X