https://amh.sputniknews.africa/20260626/4443291.html
“ሁሉም ግድግዳዎች መፍረስ አለባቸው” - የካራካስ ነዋሪ የመሬት መንቀጥቀጡን አስከፊ ውድመት ያስታውሳሉ
“ሁሉም ግድግዳዎች መፍረስ አለባቸው” - የካራካስ ነዋሪ የመሬት መንቀጥቀጡን አስከፊ ውድመት ያስታውሳሉ
Sputnik አፍሪካ
“ሁሉም ግድግዳዎች መፍረስ አለባቸው” - የካራካስ ነዋሪ የመሬት መንቀጥቀጡን አስከፊ ውድመት ያስታውሳሉበቬንዙዌላው አስከፊ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ አፓርታማዋ የፈረሰባት የካራካስ ነዋሪዋ ኤሪካ ሳንቼዝ ታሪኳን ለስፑትኒክ አጋርታለች። ሳንቼዝ ሲያብራሩ... 26.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-26T16:54+0300
2026-06-26T16:54+0300
2026-06-26T17:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/1a/4443138_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_76c9b1998f00bc027579bb977af4f3be.jpg
“ሁሉም ግድግዳዎች መፍረስ አለባቸው” - የካራካስ ነዋሪ የመሬት መንቀጥቀጡን አስከፊ ውድመት ያስታውሳሉበቬንዙዌላው አስከፊ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ አፓርታማዋ የፈረሰባት የካራካስ ነዋሪዋ ኤሪካ ሳንቼዝ ታሪኳን ለስፑትኒክ አጋርታለች። ሳንቼዝ ሲያብራሩ “እኔ የምኖርበት ሕንፃ በከፍተኛ ሁኔታ ተመትቷል፤ የመጀመሪያው ፎቅ የከፋ ጉዳት የደረሰበት ሲሆን፣ በመቀጠል ሁለተኛው ፎቅ፣ ሦስተኛው ፎቅ በጥቂቱ፣ ከአራተኛው ፎቅ በላይ ግን ምንም አልሆነም” ያሉ ሲሆን፣ አንድ መሐንዲስ መጥቶ በመጀመሪያው ፎቅ ላይ የሚገኘው የአፓርታማዋ ግድግዳዎች በሙሉ መፍረስ እንዳለባቸው እንደመከራት ጠቁመዋል።ቬንዙዌላ በ40 ሰከንዶች ልዩነት ውስጥ ብቻ 7.2 እና 7.5 በሬክተር ስኬል የሚለኩ ሁለት ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋዎች አስተናግዳለች። ይህ አደጋ ቢያንስ የ188 ሰዎችን ሕይወት የቀጠፈ እና ከ1,500 በላይ ሰዎችን ያቆሰለ ሲሆን፤ የአስቸኳይ ጊዜ ነፍስ አድን ቡድኖች በፍርስራሾች ውስጥ በሕይወት የተረፉ ሰዎችን የመፈለግ ሥራቸውን ቀጥለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
“ሁሉም ግድግዳዎች መፍረስ አለባቸው” - የካራካስ ነዋሪ የመሬት መንቀጥቀጡን አስከፊ ውድመት ያስታውሳሉ
Sputnik አፍሪካ
“ሁሉም ግድግዳዎች መፍረስ አለባቸው” - የካራካስ ነዋሪ የመሬት መንቀጥቀጡን አስከፊ ውድመት ያስታውሳሉ
2026-06-26T16:54+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/1a/4443138_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_6609c11c7e2953fbcd21506b1cf6827d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
“ሁሉም ግድግዳዎች መፍረስ አለባቸው” - የካራካስ ነዋሪ የመሬት መንቀጥቀጡን አስከፊ ውድመት ያስታውሳሉ
16:54 26.06.2026 (የተሻሻለ: 17:04 26.06.2026) “ሁሉም ግድግዳዎች መፍረስ አለባቸው” - የካራካስ ነዋሪ የመሬት መንቀጥቀጡን አስከፊ ውድመት ያስታውሳሉ
በቬንዙዌላው አስከፊ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ አፓርታማዋ የፈረሰባት የካራካስ ነዋሪዋ ኤሪካ ሳንቼዝ ታሪኳን ለስፑትኒክ አጋርታለች።
ሳንቼዝ ሲያብራሩ “እኔ የምኖርበት ሕንፃ በከፍተኛ ሁኔታ ተመትቷል፤ የመጀመሪያው ፎቅ የከፋ ጉዳት የደረሰበት ሲሆን፣ በመቀጠል ሁለተኛው ፎቅ፣ ሦስተኛው ፎቅ በጥቂቱ፣ ከአራተኛው ፎቅ በላይ ግን ምንም አልሆነም” ያሉ ሲሆን፣ አንድ መሐንዲስ መጥቶ በመጀመሪያው ፎቅ ላይ የሚገኘው የአፓርታማዋ ግድግዳዎች በሙሉ መፍረስ እንዳለባቸው እንደመከራት ጠቁመዋል።
ቬንዙዌላ በ40 ሰከንዶች ልዩነት ውስጥ ብቻ 7.2 እና 7.5 በሬክተር ስኬል የሚለኩ ሁለት ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋዎች አስተናግዳለች። ይህ አደጋ ቢያንስ የ188 ሰዎችን ሕይወት የቀጠፈ እና ከ1,500 በላይ ሰዎችን ያቆሰለ ሲሆን፤ የአስቸኳይ ጊዜ ነፍስ አድን ቡድኖች በፍርስራሾች ውስጥ በሕይወት የተረፉ ሰዎችን የመፈለግ ሥራቸውን ቀጥለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X