የኒጀር-ቤኒን ድንበርን መልሶ ለመክፈት ደህንነት እንቅፋት መሆን የለበትም - ኒጀራዊ ባለሙያ

ሰብስክራይብ

የኒጀር-ቤኒን ድንበርን መልሶ ለመክፈት ደህንነት እንቅፋት መሆን የለበትም - ኒጀራዊ ባለሙያ

​ኒያሜ ለዚህ ድንበር መልሶ መከፈት ቅድመ ሁኔታዎችን ያስቀመጠች ቢሆንም፤ ሁለቱ ወገኖች "የበላይ የመሆን ፍላጎታቸውን ወደ ጎን ትተው" ስለ ኢኮኖሚያዊ ጥቅሞቹ ማሰብ እንዳለባቸው የፖለቲካ ተንታኙ አምሳሩ ባኮ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።

"በርካታ የኒጀር ዜጎች በዚህ ድንበር መዘጋት ምክንያት እየተሰቃዩ ነው" ብለዋል።

​በቤኒን የፈረንሳይ ወታደራዊ እንቅስቃሴ ለሁለቱ ሀገራት "የግዛት አንድነትና ሉዓላዊነት ስጋት" መሆኑን የገለጹት ባኮ፤ ኒያሜ በድንበር አቅራቢያ ስላለው የውጭ ሀገር ወታደራዊ ስምሪቶች ግልጽነት እንዲኖር መጠየቋንም አክለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0