https://amh.sputniknews.africa/20260624/4420706.html
ትራምፕ ዩክሬን በሩሲያ ላይ ጥቃት እንድትሰነዝር ፈቅደዋል መባሉን ላቭሮቭ አስተባበሉ
ትራምፕ ዩክሬን በሩሲያ ላይ ጥቃት እንድትሰነዝር ፈቅደዋል መባሉን ላቭሮቭ አስተባበሉ
Sputnik አፍሪካ
ትራምፕ ዩክሬን በሩሲያ ላይ ጥቃት እንድትሰነዝር ፈቅደዋል መባሉን ላቭሮቭ አስተባበሉፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፤ የዩክሬን ጦር ጥልቅ የሩሲያ ግዛቶችን መደብደብን ጨምሮ የተለያዩ ጥቃቶችን እንዲፈጽም "ይሁንታ ሰጥተዋል" በሚል በዩክሬን... 24.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-24T15:13+0300
2026-06-24T15:13+0300
2026-06-24T15:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/18/4420553_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_240d2af07cbc8ae55901b0d590f20546.jpg
ትራምፕ ዩክሬን በሩሲያ ላይ ጥቃት እንድትሰነዝር ፈቅደዋል መባሉን ላቭሮቭ አስተባበሉፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፤ የዩክሬን ጦር ጥልቅ የሩሲያ ግዛቶችን መደብደብን ጨምሮ የተለያዩ ጥቃቶችን እንዲፈጽም "ይሁንታ ሰጥተዋል" በሚል በዩክሬን መገናኛ ብዙኃን የሚናፈሰው ዘገባ እውነታነቱ እጅጉን አጠያያቂ ነው ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በሞስኮ በተካሄደው የ "ፕሪማኮቭ ንባብ" መድረክ ላይ ገልጸዋል።ሩሲያ ሁልጊዜም ከአሜሪካ ጋር ለሚደረግ የትኛውም ዓይነት ውይይት ዝግጁ እና የትራምፕ አስተዳደር ንግግሮችን ለመቀጠል እያሳየ ያለውን አዎንታዊ አቀራረብ የምታደንቅ ናት ሲሉም አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ትራምፕ ዩክሬን በሩሲያ ላይ ጥቃት እንድትሰነዝር ፈቅደዋል መባሉን ላቭሮቭ አስተባበሉ
Sputnik አፍሪካ
ትራምፕ ዩክሬን በሩሲያ ላይ ጥቃት እንድትሰነዝር ፈቅደዋል መባሉን ላቭሮቭ አስተባበሉ
2026-06-24T15:13+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/18/4420553_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_878ef9901f363ca1503052d6e2e41f4c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ትራምፕ ዩክሬን በሩሲያ ላይ ጥቃት እንድትሰነዝር ፈቅደዋል መባሉን ላቭሮቭ አስተባበሉ
15:13 24.06.2026 (የተሻሻለ: 15:14 24.06.2026) ትራምፕ ዩክሬን በሩሲያ ላይ ጥቃት እንድትሰነዝር ፈቅደዋል መባሉን ላቭሮቭ አስተባበሉ
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፤ የዩክሬን ጦር ጥልቅ የሩሲያ ግዛቶችን መደብደብን ጨምሮ የተለያዩ ጥቃቶችን እንዲፈጽም "ይሁንታ ሰጥተዋል" በሚል በዩክሬን መገናኛ ብዙኃን የሚናፈሰው ዘገባ እውነታነቱ እጅጉን አጠያያቂ ነው ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በሞስኮ በተካሄደው የ "ፕሪማኮቭ ንባብ" መድረክ ላይ ገልጸዋል።
ሩሲያ ሁልጊዜም ከአሜሪካ ጋር ለሚደረግ የትኛውም ዓይነት ውይይት ዝግጁ እና የትራምፕ አስተዳደር ንግግሮችን ለመቀጠል እያሳየ ያለውን አዎንታዊ አቀራረብ የምታደንቅ ናት ሲሉም አክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X