https://amh.sputniknews.africa/20260624/4418022.html
የሱዳኑ መሪ አል-ቡርሃን በሞስኮ በሚካሄደው የሩሲያ-አፍሪካ ጉባኤ ላይ እንደሚገኙ ተገለጸ
የሱዳኑ መሪ አል-ቡርሃን በሞስኮ በሚካሄደው የሩሲያ-አፍሪካ ጉባኤ ላይ እንደሚገኙ ተገለጸ
Sputnik አፍሪካ
የሱዳኑ መሪ አል-ቡርሃን በሞስኮ በሚካሄደው የሩሲያ-አፍሪካ ጉባኤ ላይ እንደሚገኙ ተገለጸበሩሲያ የሱዳን አምባሳደር መሐመድ ኤልገዛሊ ሲራጅ፤ “የሱዳን ሪፐብሊክ ሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀመንበር አብደል ፋታህ አል-ቡርሃን፤ በፕሬዝዳንት ፑቲን ይፋዊ ግብዣ... 24.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-24T11:03+0300
2026-06-24T11:03+0300
2026-06-24T11:20+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/18/4418086_0:2:1043:589_1920x0_80_0_0_6eec2b6f782ac3f5596453b731b7dac6.jpg
የሱዳኑ መሪ አል-ቡርሃን በሞስኮ በሚካሄደው የሩሲያ-አፍሪካ ጉባኤ ላይ እንደሚገኙ ተገለጸበሩሲያ የሱዳን አምባሳደር መሐመድ ኤልገዛሊ ሲራጅ፤ “የሱዳን ሪፐብሊክ ሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀመንበር አብደል ፋታህ አል-ቡርሃን፤ በፕሬዝዳንት ፑቲን ይፋዊ ግብዣ በሚቀጥለው የሩሲያ-አፍሪካ ጉባኤ ላይ እንደሚሳተፉ በይፋ ማረጋገጥ እወዳለሁ” ሲሉ ለስፑትኒክ ተናግረዋል። 3ኛው የሩሲያ-አፍሪካ ጉባኤ ጥቅምት 18 እና 19 2019 ዓ.ም ሞስኮ ሊካሄድ ቀነ ቀጠሮ ተይዞለታል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/18/4418086_129:0:916:590_1920x0_80_0_0_a96c54bac51848fb621b06dc84b61d12.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሱዳኑ መሪ አል-ቡርሃን በሞስኮ በሚካሄደው የሩሲያ-አፍሪካ ጉባኤ ላይ እንደሚገኙ ተገለጸ
11:03 24.06.2026 (የተሻሻለ: 11:20 24.06.2026) የሱዳኑ መሪ አል-ቡርሃን በሞስኮ በሚካሄደው የሩሲያ-አፍሪካ ጉባኤ ላይ እንደሚገኙ ተገለጸበሩሲያ የሱዳን አምባሳደር
መሐመድ ኤልገዛሊ ሲራጅ፤ “የሱዳን ሪፐብሊክ ሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀመንበር አብደል ፋታህ አል-ቡርሃን፤ በፕሬዝዳንት ፑቲን ይፋዊ ግብዣ በሚቀጥለው የሩሲያ-አፍሪካ ጉባኤ ላይ እንደሚሳተፉ በይፋ ማረጋገጥ እወዳለሁ” ሲሉ
ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
3ኛው የሩሲያ-አፍሪካ ጉባኤ ጥቅምት 18 እና 19 2019 ዓ.ም ሞስኮ ሊካሄድ ቀነ ቀጠሮ ተይዞለታል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X