https://amh.sputniknews.africa/20260624/4417756.html
የአፍሪካ የትምህርት ሥርዓቶች አሁንም 80 በመቶ በቅኝ ግዛት አስተሳሰብ የተቃኙ ናቸው - ታንዛኒያዊ መምህር
የአፍሪካ የትምህርት ሥርዓቶች አሁንም 80 በመቶ በቅኝ ግዛት አስተሳሰብ የተቃኙ ናቸው - ታንዛኒያዊ መምህር
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ የትምህርት ሥርዓቶች አሁንም 80 በመቶ በቅኝ ግዛት አስተሳሰብ የተቃኙ ናቸው - ታንዛኒያዊ መምህርአፍሪካ አሁን ያሉባትን ችግሮች በሌሎች መፍትሔ መፍታት አትችልም ሲሉ አቢሳይ ስቲቨን ንዛሊ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።"በቅኝ ግዛት ዘመን... 24.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-24T10:05+0300
2026-06-24T10:05+0300
2026-06-24T10:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/18/4417603_1:0:847:476_1920x0_80_0_0_e1b2cfba13d8cd316b406d332e40a058.jpg
የአፍሪካ የትምህርት ሥርዓቶች አሁንም 80 በመቶ በቅኝ ግዛት አስተሳሰብ የተቃኙ ናቸው - ታንዛኒያዊ መምህርአፍሪካ አሁን ያሉባትን ችግሮች በሌሎች መፍትሔ መፍታት አትችልም ሲሉ አቢሳይ ስቲቨን ንዛሊ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።"በቅኝ ግዛት ዘመን ሥርዓተ ትምህርቶቹ የተቀረጹት የወቅቱን እና ሥርዓቱን የፈጠሩት አካላት የገጠማቸውን ችግሮች ለመፍታት ነበር። ዛሬ ግን አፍሪካ የራሷ የሆኑ ችግሮችና ተግዳሮቶች አሉባት" ሲሉ አቢሳይ ስቲቨን ንዛሊ ተናግረዋል።መምህሩ የአኀጉሪቱን ተጨባጭ ፍላጎቶች እና አካባቢያዊ ሁኔታዎች ያገናዘቡ፤ በአፍሪካውያን የሚዘጋጁ ሀገር በቀል ሥርዓተ ትምህርቶች እንዲቀረጹ ጥሪ አቅርበዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአፍሪካ የትምህርት ሥርዓቶች አሁንም 80 በመቶ በቅኝ ግዛት አስተሳሰብ የተቃኙ ናቸው - ታንዛኒያዊ መምህር
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ የትምህርት ሥርዓቶች አሁንም 80 በመቶ በቅኝ ግዛት አስተሳሰብ የተቃኙ ናቸው - ታንዛኒያዊ መምህር
2026-06-24T10:05+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/18/4417603_107:0:742:476_1920x0_80_0_0_1b98abf670d7be32dbe06e29f1b3fdc9.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ የትምህርት ሥርዓቶች አሁንም 80 በመቶ በቅኝ ግዛት አስተሳሰብ የተቃኙ ናቸው - ታንዛኒያዊ መምህር
10:05 24.06.2026 (የተሻሻለ: 10:14 24.06.2026) የአፍሪካ የትምህርት ሥርዓቶች አሁንም 80 በመቶ በቅኝ ግዛት አስተሳሰብ የተቃኙ ናቸው - ታንዛኒያዊ መምህር
አፍሪካ አሁን ያሉባትን ችግሮች በሌሎች መፍትሔ መፍታት አትችልም ሲሉ አቢሳይ ስቲቨን ንዛሊ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"በቅኝ ግዛት ዘመን ሥርዓተ ትምህርቶቹ የተቀረጹት የወቅቱን እና ሥርዓቱን የፈጠሩት አካላት የገጠማቸውን ችግሮች ለመፍታት ነበር። ዛሬ ግን አፍሪካ የራሷ የሆኑ ችግሮችና ተግዳሮቶች አሉባት" ሲሉ አቢሳይ ስቲቨን ንዛሊ ተናግረዋል።
መምህሩ የአኀጉሪቱን ተጨባጭ ፍላጎቶች እና አካባቢያዊ ሁኔታዎች ያገናዘቡ፤ በአፍሪካውያን የሚዘጋጁ ሀገር በቀል ሥርዓተ ትምህርቶች እንዲቀረጹ ጥሪ አቅርበዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X