ላይቤሪያ እና ሴራሊዮን ድንበር ተሻጋሪ የግብር ስወራን ለመግታት ለደቡባዊው ዓለም ፈር ቀዳጅ የሆነ የጋራ የግብር ኦዲት ጀመሩ

ሰብስክራይብ

ላይቤሪያ እና ሴራሊዮን ድንበር ተሻጋሪ የግብር ስወራን ለመግታት ለደቡባዊው ዓለም ፈር ቀዳጅ የሆነ የጋራ የግብር ኦዲት ጀመሩ

​በሴራሊዮን እና በላይቤሪያ መካከል በተመሳሳይ ጊዜ በሚደረግ የግብር ምርመራ ዙሪያ የተፈረመው የመግባቢያ ስምምነት፤ በደቡባዊው ዓለም የመጀመሪያው በመሆን ለዓለም አቀፍ የግብር ትብብር ጠንካራ ተምሳሌት እንዳስቀመጠ ኤኮዋስ ገልጿል።

​ይህ ውጥን የሚከተሉት ጉዳዮች ላይ እንደሚያነጣጥር መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል፦

ድንበር ተሻጋሪ የግብር ስወራን፣

የዝውውር ዋጋ አተማመን ችግሮችን፣

ያልታወቀ/ያልተመዘገበ ገቢን፣

ሕገ-ወጥ የገንዘብ ፍሰቶችን።

​ስምምነቱ በተጨማሪም ለሚከተሉት ተግባራት የአሠራር ሥርዓቶችን ይዘረጋል፦

ጉዳዮችን/መዝገቦችን ለመምረጥ፣

የጋራ ዕቅድ ለማውጣት፣

የኦዲት ሥራዎችን ለማስተባበር፣

የግብር ከፋዮችን መብት ለመጠበቅ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0