https://amh.sputniknews.africa/20260623/4415237.html
ኪየቭ በግንባር የሚደርስባትን ኪሳራ ተከትሎ የሩሲያን ሲቪል መሠረተ ልማቶች ኢላማ እያደረገች መሆኑን ፑቲን ገለጹ
ኪየቭ በግንባር የሚደርስባትን ኪሳራ ተከትሎ የሩሲያን ሲቪል መሠረተ ልማቶች ኢላማ እያደረገች መሆኑን ፑቲን ገለጹ
Sputnik አፍሪካ
ኪየቭ በግንባር የሚደርስባትን ኪሳራ ተከትሎ የሩሲያን ሲቪል መሠረተ ልማቶች ኢላማ እያደረገች መሆኑን ፑቲን ገለጹኪየቭ በልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ቀጣናው ይዞታዎቿን አንድ በአንድ እያጣች በመምጣቷ፤ የሩሲያን የቱሪስት ወቅት ለማስተጓጎል እና የኃይል ቀውስ... 23.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-23T18:54+0300
2026-06-23T18:54+0300
2026-06-23T19:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/17/4415084_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_4f43c9f900d72ec9c6a9fb355e19f9b7.jpg
ኪየቭ በግንባር የሚደርስባትን ኪሳራ ተከትሎ የሩሲያን ሲቪል መሠረተ ልማቶች ኢላማ እያደረገች መሆኑን ፑቲን ገለጹኪየቭ በልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ቀጣናው ይዞታዎቿን አንድ በአንድ እያጣች በመምጣቷ፤ የሩሲያን የቱሪስት ወቅት ለማስተጓጎል እና የኃይል ቀውስ ለመፍጠር ሲቪል መሠረተ ልማቶችን ወደማጥቃት ዞራለች ሲሉ ፑቲን በሩሲያ መንግሥት ስብሰባ ላይ ተናግረዋል።ፕሬዚዳንቱ በእነዚህ ጥቃቶች ሳቢያ የሚከሰቱ ጉዳቶችን በከፍተኛ ሁኔታ ለመቀነስ የሚረዱ እርምጃዎች እንዲጠናከሩ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት መመሪያ ሰጥተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኪየቭ በግንባር የሚደርስባትን ኪሳራ ተከትሎ የሩሲያን ሲቪል መሠረተ ልማቶች ኢላማ እያደረገች መሆኑን ፑቲን ገለጹ
Sputnik አፍሪካ
ኪየቭ በግንባር የሚደርስባትን ኪሳራ ተከትሎ የሩሲያን ሲቪል መሠረተ ልማቶች ኢላማ እያደረገች መሆኑን ፑቲን ገለጹ
2026-06-23T18:54+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/17/4415084_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_441b355fb22037e774045903c2b42f6a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኪየቭ በግንባር የሚደርስባትን ኪሳራ ተከትሎ የሩሲያን ሲቪል መሠረተ ልማቶች ኢላማ እያደረገች መሆኑን ፑቲን ገለጹ
18:54 23.06.2026 (የተሻሻለ: 19:04 23.06.2026) ኪየቭ በግንባር የሚደርስባትን ኪሳራ ተከትሎ የሩሲያን ሲቪል መሠረተ ልማቶች ኢላማ እያደረገች መሆኑን ፑቲን ገለጹ
ኪየቭ በልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ቀጣናው ይዞታዎቿን አንድ በአንድ እያጣች በመምጣቷ፤ የሩሲያን የቱሪስት ወቅት ለማስተጓጎል እና የኃይል ቀውስ ለመፍጠር ሲቪል መሠረተ ልማቶችን ወደማጥቃት ዞራለች ሲሉ ፑቲን በሩሲያ መንግሥት ስብሰባ ላይ ተናግረዋል።
ፕሬዚዳንቱ በእነዚህ ጥቃቶች ሳቢያ የሚከሰቱ ጉዳቶችን በከፍተኛ ሁኔታ ለመቀነስ የሚረዱ እርምጃዎች እንዲጠናከሩ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት መመሪያ ሰጥተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X