"ኢትዮጵያውያን ካመኑበት ሌላ ግዙፍ ግድብ መገንባት ይችላሉ" - የበጎ አድራጎት ድርጅት ኃላፊ

ሰብስክራይብ

"ኢትዮጵያውያን ካመኑበት ሌላ ግዙፍ ግድብ መገንባት ይችላሉ" - የበጎ አድራጎት ድርጅት ኃላፊ

ከ10ኛው የምስራቅ አፍሪካ የበጎ አድራጎት ኮንፍረንስ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ አስተያየታቸውን የሰጡት የክርስቲያን ተራድኦ እና ልማት ማኅበራት ህብረት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ንጉሱ ለገሰ (ዶ/ር)፤ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የመንግሥት እና ሕዝብ የልማት ትብብር አይነተኛ ማሳያ መሆኑን ተናግረዋል።

"ለሀገር የልማት ፍላጎት ሕዝብ እና መንግሥት በጋራ መሥራት አለባቸው። ግድቡ በዚህ አግባብ በኢትዮጵያውያን ብቻ የተገነባ ነው" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0