ምዕራባውያን ሩሲያን ከግዛታቸው ለመምታት የሚያመነቱት፤ የሞስኮን የአጸፋ ምላሽ ስለሚያውቁ ነው - ፑቲን
16:33 23.06.2026 (የተሻሻለ: 18:04 23.06.2026)
© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
ምዕራባውያን ሩሲያን ከግዛታቸው ለመምታት የሚያመነቱት፤ የሞስኮን የአጸፋ ምላሽ ስለሚያውቁ ነው - ፑቲን
ፕሬዚዳንቱ በሞስኮ ከሩሲያ ወታደራዊ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂዎች ጋር ባደረጉት ስብሰባ ላይ ያነሷቸው ሌሎች ቁልፍ ነጥቦች፦
🟠 ሩሲያ በልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ቀጣናው በሁሉም ግንባሮች ጠላትን በከፍተኛ ሁኔታ እያጠቃች ትገኛለች።
🟠 የሩሲያ ጦር በአሁኑ ወቅት በዶኔትስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ የምትገኘውን ኮንስታንቲኖቭካ ከተማን ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር ተቃርቧል።
🟠 ምዕራባውያን ድሮኖችን ለኪየቭ በማቅረብ ዩክሬንን እየደገፉ ይገኛሉ።
🟠 ምዕራባውያን ሀገራት በግዛታቸው የጦር መሣሪያ ማምረቻ ተቋማትን በማቋቋም፤ ወደ ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ቀጣናው ከፍተኛ ሀብት እያፈሰሱ ነው።
🟠 የዩክሬን ጦር ኃይል ማኅበረሰቡን ለማናጋት በሲቪል መሠረተ ልማቶች ላይ ጥቃቶችን እያደረሰ ይገኛል።
🟠 የዘለንስኪ ደብዳቤ ለወደፊት ድርድር አመቺ ሁኔታ አልፈጠረም።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X