ደቡብ ሱዳን ነጻነቷን ካገኘች ወዲህ ለመጀመሪያ ግዜ አጠቃላይ ምርጫ ልታካሂድ ነው

© telegram sputnik_ethiopiaደቡብ ሱዳን ነጻነቷን ካገኘች ወዲህ ለመጀመሪያ ግዜ አጠቃላይ ምርጫ ልታካሂድ ነው
ደቡብ ሱዳን ነጻነቷን ካገኘች ወዲህ ለመጀመሪያ ግዜ አጠቃላይ ምርጫ ልታካሂድ ነው - Sputnik አፍሪካ, 1920, 23.06.2026
ሰብስክራይብ

ደቡብ ሱዳን ነጻነቷን ካገኘች ወዲህ ለመጀመሪያ ግዜ አጠቃላይ ምርጫ ልታካሂድ ነው

​ የደቡብ ሱዳን የመጀመሪያ አጠቃላይ ምርጫ እ.ኤ.አ ታኅሣሥ 22 ቀን 2026 እንደሚካሄድ የሀገሪቱ ብሔራዊ ምርጫ ኮሚሽን ማስታወቁን የሀገሪቱ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

​ ድምፅ አሰጣጡ የፕሬዚዳንታዊ፣ የፓርላማ፣ የክልላዊ እና የአካባቢ አስተዳደር ምርጫዎችን ያጠቃልላል። ፕሬዚዳንታዊ ምርጫው ሁለት ዙር ሥርዓትን የሚከተል ሲሆን ማንኛውም ዕጩ ፍጹም አብላጫ ድምፅ ካላገኘ የመጨረሻ ማጣሪያ (ሁለተኛ ዙር) ምርጫ ይካሄዳል።

​የወቅቱ ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ለምርጫው ዕጩ ሆነው እንደሚቀርቡ ማስታወቃቸው ተዘግቧል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0