የቻይናው ኒውትሬልስ ካፒታል በቀዳሚው የአፍሪካ የኤሌክትሪክ ትራንስፖርት ኩባንያ “ስፓይሮ” 55 ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስት አደረገ

© telegram sputnik_ethiopiaየቻይናው ኒውትሬልስ ካፒታል በቀዳሚው የአፍሪካ የኤሌክትሪክ ትራንስፖርት ኩባንያ “ስፓይሮ” 55 ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስት አደረገ
የቻይናው ኒውትሬልስ ካፒታል በቀዳሚው የአፍሪካ የኤሌክትሪክ ትራንስፖርት ኩባንያ “ስፓይሮ” 55 ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስት አደረገ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 22.06.2026
ሰብስክራይብ

የቻይናው ኒውትሬልስ ካፒታል በቀዳሚው የአፍሪካ የኤሌክትሪክ ትራንስፖርት ኩባንያ “ስፓይሮ” 55 ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስት አደረገ

​ ይህም የኩባንያውን አጠቃላይ ኢንቨስትመንት 270 ሚሊዮን ዶላር በማድረስ፤ ስፓይሮን ከ1 ቢሊዮን ዶላር በላይ ዋጋ ላላቸው አዳዲስ ኩባንያዎች ወደሚሰጠው የ "ዩኒኮርን" ደረጃ እንዳቀረበው ኩባንያው ሰኞ ዕለት አስታውቋል።

​“ስፓይሮ በ ‘ኢነርጂ አብዮት’ የአፍሪካን የትራንስፖርት ዘርፍ እየመራ እንደሆነ እናምናለን። ይህ ሰፊና እጅግ ተስፋ ሰጪ የገበያ ዕድልን ብቻ ሳይሆን፤ ከፍተኛ የንግድ፣ ማኅበራዊ እና አካባቢያዊ እሴት ወደሚፈጥር ትልቅ የመሠረተ ልማት ተቋም የማደግ አቅም እንዳለውም ያሳያል” ሲሉ የኒውትሬልስ ካፒታል አጋር መሥራች ዩፋን ዣንግ ገልጸዋል።

​ ስፓይሮ አሁን ካሉት ሰባት የአፍሪካ ሀገራት ባለፈ 100 ሺህ የኤሌክትሪክ ሞተር ብስክሌቶችን እና 2 ሺህ 500 የባትሪ መለወጫ ጣቢያዎችን ወደ ማላዊ፣ ማሊ እና ኢትዮጵያ ለማስፋፋት ማቀዱን የኩባንያው መስራች ጋጋን ጉፕታ ተናግረዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0