ኢትዮጵያዊው መሐንዲስ በሰማይ ጠቀስ ህንጻ ላይ በገነባው ትራክ የድንቃድንቅ መዝገብ ላይ ሰፈረ

ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያዊው መሐንዲስ በሰማይ ጠቀስ ህንጻ ላይ በገነባው ትራክ የድንቃድንቅ መዝገብ ላይ ሰፈረ

መሐንዲስ ወሰን አማረ ገላው በአቡ ዳቢ “አል አይን ታወር” ላይ በገነባው የ335 ሜትር የመሮጫ ትራክ በጊነስ መዝገብ የሀገሩን ስም አስጠርቷል፡፡

ተጨማሪውን ከስፑትኒክ ኢትዮጵያ ቪዲዮ ይከታተሉ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0