የታንዛኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር የአካባቢ ባለሥልጣናት የውጭ እርዳታ ጥገኝነታቸውን እንዲቀንሱ አሳሰቡ

© telegram sputnik_ethiopiaየታንዛኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር የአካባቢ ባለሥልጣናት የውጭ እርዳታ ጥገኝነታቸውን እንዲቀንሱ አሳሰቡ
የታንዛኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር የአካባቢ ባለሥልጣናት የውጭ እርዳታ ጥገኝነታቸውን እንዲቀንሱ አሳሰቡ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 22.06.2026
ሰብስክራይብ

የታንዛኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር የአካባቢ ባለሥልጣናት የውጭ እርዳታ ጥገኝነታቸውን እንዲቀንሱ አሳሰቡ

​ ምዊጉሉ ንቼምባ፤ የሀገር ውስጥ የድጋፍ ሥርዓቶችን ማጠናከር፤ ለተጋላጭ ሕፃናት ዘላቂ አገልግሎት ለመስጠትና አስተማማኝ ባልሆነ የለጋሾች የገንዘብ ድጋፍ ላይ ያለውን ጥገኝነት ለመቀነስ ያስችላል ማለታቸውን ጠቅሶ የሀገሪቱ የዜና ማሰራጫ ዘግቧል።

“ዜጎች ድጋፍ ፍለጋ ሌላ ቦታ ከሚማትሩ፤ በራሳችን ሀብትና ሥርዓት እንዴት ልንረዳቸው እንደምንችል ማጤን አለብን” ሲሉ በሀገሪቱ መዲና ዶዶማ በተካሄደ ፕሮግራም ላይ ተናግረዋል።

​ ፕሬዚዳንት ሳሚያ ሱሉሁ ሀሰን ብሔራዊ በጀቱ የሀገሪቱን የራስ ሀብት ብቻ ተገን ማድረጉ አስፈላጊ እንደሆነ በልዩ ሁኔታ ማንሳታቸውን ሚኒስትሩ አክለው ገልጸዋል።

​“በእርዳታ ላይ የመተማመን ዘመን አብቅቷል” ሲሉም አፅንኦት ሰጥተዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0