ለአምላካቸው ምሥጋና በእምብርክክ የሄዱት የሲዳማ ቡና ተጫዋቾች

ሰብስክራይብ

#viral | ለአምላካቸው ምሥጋና በእምብርክክ የሄዱት የሲዳማ ቡና ተጫዋቾች

በታሪካቸው ለመጀመሪያ ጊዜ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን ያነሱት የሲዳማ ቡና ተጫዋቾች ለአምላካቸው በመንበርከክ ምሥጋናቸውን ገልጸዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0