ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት አሥር ዓመታት ከ2 ሺህ በላይ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ኃይል መሙያ ጣቢያዎችን ትገነባለች - የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር

ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት አሥር ዓመታት ከ2 ሺህ በላይ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ኃይል መሙያ ጣቢያዎችን ትገነባለች - የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር

በሚኒስቴሩ ዕቅድ መሠረት በተጠቀሰው ግዜ 1 ሺህ 176 ፈጣን የኃይል መሙያ ጣቢያዎች በአዲስ አበባ እንዲሁም 1,050 የሚሆኑት ደግሞ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ይገነባሉ።

 

ኢትዮጵያ በኤሊክትሪክ ትራንስፖርት ከሌሎች ቀድማ በመገኘቷ በዓለም አቀፍ ደረጃ መነጋገሪያ መሆን እንደቻለች፤ የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ በርኦ ሀሰን ተናግረዋል፡፡

 

“ርዕስ የሆንነው ከፍተኛ የመንግሥት ድጋፍ ስላለን፣ ተቋማት ስለሚጣመሩ እና የግሉ ዘርፍ ፈጣን ምላሽ በመስጠቱ ነው” ሲሉ ሀገሪቱ በዘርፉ ስኬታማ የሆነችበትን ምክንያት አስረድተዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0