ኢትዮጵያ በመጪዎቹ ዓመታት የላፕቶፕ እና ታብሌት ማምረቻ ፋብሪካ ትገነባለች - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ በመጪዎቹ ዓመታት የላፕቶፕ እና ታብሌት ማምረቻ ፋብሪካ ትገነባለች - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

የሀገሪቱ ርዕሰ መስተዳድር የተቀናጀ የዲጂታል አገልግሎት መተግበሪያን ባስመረቁበት መድረክ ላይ ባደረጉት ንግግር፤ የዳታ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ከሶፍትዌር ባለፈ ሃርድዌር ላይም መሥራት እንደሚገባ ገልጸዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሰው ሠራሽ አስተውህሎት ኢኒስቲትዩት ከሌሎች ተቋማት ጋር በመሆን ፋብሪካውን ለማቋቋም እየሠራ መሆኑንም ጠቁመዋል።

​"በሶፍትዌር እና በዳታ ረገድ ያሳየነው ብቃት ወደ ሃርድዌር ምርት ሲሸጋገር፤ ለቀጣዩ ትውልድ ሙሉ የቴክኖሎጂ ሉዓላዊነት መሠረት ይጥላል።"

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0