በናይሮቢ ጊኮምባ ገበያ ላይ በተነሳ ከባድ ቃጠሎ በንግድ ተቋማት ላይ ከፍተኛ ውድመት ደረሰ

ሰብስክራይብ

በናይሮቢ ጊኮምባ ገበያ ላይ በተነሳ ከባድ ቃጠሎ በንግድ ተቋማት ላይ ከፍተኛ ውድመት ደረሰ

​ ቃጠሎው የተነሳው ከሌሊቱ አስር ሰዓት አካባቢ እንደሆነ ይታመናል ሲል የኬንያ ቀይ መስቀል ማኅበር ገልጿል።

“የኬንያ ቀይ መስቀል ከተለያዩ ተቋማት ከተውጣጣ የአደጋ ምላሽ ሰጪ ቡድን ጋር በመሆን በስፍራው በመገኘት የአደጋ ጊዜ ምላሽ ጥረቶችን እየደገፈና የተጎጂዎችን ፍላጎት እየገመገመ ይገኛል” ብሏል።

እስካሁን በሰዎች ላይ የደረሰ ጉዳት አልተመዘገበም።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0