ሀገራዊ የምክክር ጉባዔ 10 መሠረታዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን እንደሚያደርግ ተገለጸ

© telegram sputnik_ethiopiaሀገራዊ የምክክር ጉባዔ 10 መሠረታዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን እንደሚያደርግ ተገለጸ
ሀገራዊ የምክክር ጉባዔ 10 መሠረታዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን እንደሚያደርግ ተገለጸ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 21.06.2026
ሰብስክራይብ

ሀገራዊ የምክክር ጉባዔ 10 መሠረታዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን እንደሚያደርግ ተገለጸ

የአጀንዳዎቹ ምንነት የሚገለጸው ግን ወደፊት እንደሆነ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሺነር አምባሳደር መሀመድ ድሪሪ አስታውቀዋል።

ኮሚሽኑ የሀገራዊ ምክክር ጉባዔውን ለማሳካት የሚያስችል የንቅናቄ ዘመቻ ለመጀመር በኢትዮጵያ ከሚገኙ የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት ኃላፊዎችና ከፍተኛ ባለሞያዎች ጋር ውይይት አካሂዷል።

የምክክር ጉባዔው ከመጪው ሐምሌ 8 ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ ይካሄዳል ተብሎ ይጠበቃል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0