https://amh.sputniknews.africa/20260621/4388822.html
“ዘንድሮ በከተማዋ 6 ሚሊዮን ችግኞች ይተከላሉ” - ከንቲባ አዳነች አቤቤ
“ዘንድሮ በከተማዋ 6 ሚሊዮን ችግኞች ይተከላሉ” - ከንቲባ አዳነች አቤቤ
Sputnik አፍሪካ
“ዘንድሮ በከተማዋ 6 ሚሊዮን ችግኞች ይተከላሉ” - ከንቲባ አዳነች አቤቤ አዲስ አበባ 8ኛውን ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርኃ-ግብር በይፋ አስጀምራለች።⬆ የችግኝ ተከላውን ያስጀመሩት የከተማዋ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፤ ባለፉት ሰባት ዓመታት የመዲናዋ... 21.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-21T11:27+0300
2026-06-21T11:27+0300
2026-06-21T11:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/15/4388669_0:0:640:360_1920x0_80_0_0_cace7deb0a2d6fdd0e8072da5bfc9092.jpg
“ዘንድሮ በከተማዋ 6 ሚሊዮን ችግኞች ይተከላሉ” - ከንቲባ አዳነች አቤቤ አዲስ አበባ 8ኛውን ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርኃ-ግብር በይፋ አስጀምራለች።⬆ የችግኝ ተከላውን ያስጀመሩት የከተማዋ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፤ ባለፉት ሰባት ዓመታት የመዲናዋ የአረንጓዴ ሽፋን ከ2.8% ወደ 24% ማደጉን ገልጸዋል።“የምንተክለው ተስፋን፣ ልማትን፣ ልምላሜን፣ ጥላን፣ ምግባችንን ብሎም ብልፅግናን ነው። የምንተክለዉ ለዛሬ ጥቅማችን ብቻ ሳይሆን ለትውልድ እዳን ሳይሆን የልምላሜና የብልፅግና ምንዳን ለማውረስ ነው” ብለዋል፡፡ በአረንጓዴ ዐሻራ ማስጀመሪያው ከንቲባዋን ጨምሮ የፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፣ የተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎችና ዲፕሎማቶች ዐሻራቸውን አሳርፈዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
“ዘንድሮ በከተማዋ 6 ሚሊዮን ችግኞች ይተከላሉ” - ከንቲባ አዳነች አቤቤ
Sputnik አፍሪካ
“ዘንድሮ በከተማዋ 6 ሚሊዮን ችግኞች ይተከላሉ” - ከንቲባ አዳነች አቤቤ
2026-06-21T11:27+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/15/4388669_80:0:560:360_1920x0_80_0_0_3431dc9398ea9718993f771a7f20f045.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
“ዘንድሮ በከተማዋ 6 ሚሊዮን ችግኞች ይተከላሉ” - ከንቲባ አዳነች አቤቤ
11:27 21.06.2026 (የተሻሻለ: 11:34 21.06.2026) “ዘንድሮ በከተማዋ 6 ሚሊዮን ችግኞች ይተከላሉ” - ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ 8ኛውን ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርኃ-ግብር በይፋ አስጀምራለች።
⬆ የችግኝ ተከላውን ያስጀመሩት የከተማዋ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፤ ባለፉት ሰባት ዓመታት የመዲናዋ የአረንጓዴ ሽፋን ከ2.8% ወደ 24% ማደጉን ገልጸዋል።
“የምንተክለው ተስፋን፣ ልማትን፣ ልምላሜን፣ ጥላን፣ ምግባችንን ብሎም ብልፅግናን ነው። የምንተክለዉ ለዛሬ ጥቅማችን ብቻ ሳይሆን ለትውልድ እዳን ሳይሆን የልምላሜና የብልፅግና ምንዳን ለማውረስ ነው” ብለዋል፡፡
በአረንጓዴ ዐሻራ ማስጀመሪያው ከንቲባዋን ጨምሮ የፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፣ የተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎችና ዲፕሎማቶች ዐሻራቸውን አሳርፈዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X