https://amh.sputniknews.africa/20260620/4380753.html
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከ1.6 ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ለከርሰ ምድር ውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ የውል ስምምነት ተፈራረመ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከ1.6 ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ለከርሰ ምድር ውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ የውል ስምምነት ተፈራረመ
Sputnik አፍሪካ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከ1.6 ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ለከርሰ ምድር ውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ የውል ስምምነት ተፈራረመ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰ ምድር ውሃ ልማት ፕሮጀክት ስር ለሚካሄዱ የጥልቅ ውሃ ጉድጓድ ቁፋሮዎች... 20.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-20T12:59+0300
2026-06-20T12:59+0300
2026-06-20T13:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/14/4380837_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_0bd2aea87f5f754b67f9556d9296956f.jpg
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከ1.6 ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ለከርሰ ምድር ውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ የውል ስምምነት ተፈራረመ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰ ምድር ውሃ ልማት ፕሮጀክት ስር ለሚካሄዱ የጥልቅ ውሃ ጉድጓድ ቁፋሮዎች ከሦስት ሀገር በቀልና ዓለም አቀፍ ኮንትራክተሮች ጋር የውል ስምምነት ተፈራርሟል።ፕሮጀክቱ የሚከናወኑባቸው ቦታዎች፦ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል (አባያ-ጫሞ)፣ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል (ጊምቦ-ጬና) እና በሲዳማ ክልል (ይርጋለም) በዓለም ባንክ የገንዘብ ድጋፍ የሚከናወኑት ፕሮጀክቶቹ በ8 ወራት ጊዜ ውስጥ ተጠናቀው ለአገልግሎት እንደሚበቁ ተገልጿል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/14/4380837_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_566fd66a419b258aeb0575b828e3b651.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከ1.6 ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ለከርሰ ምድር ውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ የውል ስምምነት ተፈራረመ
12:59 20.06.2026 (የተሻሻለ: 13:14 20.06.2026) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከ1.6 ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ለከርሰ ምድር ውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ የውል ስምምነት ተፈራረመ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰ ምድር ውሃ ልማት ፕሮጀክት ስር ለሚካሄዱ የጥልቅ ውሃ ጉድጓድ ቁፋሮዎች ከሦስት ሀገር በቀልና ዓለም አቀፍ ኮንትራክተሮች ጋር የውል ስምምነት ተፈራርሟል።
ፕሮጀክቱ የሚከናወኑባቸው ቦታዎች፦
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል (አባያ-ጫሞ)፣
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል (ጊምቦ-ጬና) እና
በሲዳማ ክልል (ይርጋለም)
በዓለም ባንክ የገንዘብ ድጋፍ የሚከናወኑት ፕሮጀክቶቹ በ8 ወራት ጊዜ ውስጥ ተጠናቀው ለአገልግሎት እንደሚበቁ ተገልጿል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X


