https://amh.sputniknews.africa/20260620/4378027.html
"በአፍሪካ ቀዳሚ የተቀናጀ የዲጂታል አገልግሎት መተግበሪያ ዛሬ በይፋ መርቀናል" - ዐቢይ አሕመድ
"በአፍሪካ ቀዳሚ የተቀናጀ የዲጂታል አገልግሎት መተግበሪያ ዛሬ በይፋ መርቀናል" - ዐቢይ አሕመድ
Sputnik አፍሪካ
"በአፍሪካ ቀዳሚ የተቀናጀ የዲጂታል አገልግሎት መተግበሪያ ዛሬ በይፋ መርቀናል" - ዐቢይ አሕመድ ጠቅላይ ሚኒስትሩ “ዲጂታል ለልህቀት” በሚል መሪ ቃል በተዘጋጀው ጉባኤ ላይ፣ በተለያዩ ተቋማት የሚሰጡ የመንግሥት አገልግሎቶችን በአንድ ማዕከል... 20.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-20T12:06+0300
2026-06-20T12:06+0300
2026-06-20T12:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/14/4378146_0:55:1040:640_1920x0_80_0_0_ec58359ce08a37cd74e7df3ba687a790.jpg
"በአፍሪካ ቀዳሚ የተቀናጀ የዲጂታል አገልግሎት መተግበሪያ ዛሬ በይፋ መርቀናል" - ዐቢይ አሕመድ ጠቅላይ ሚኒስትሩ “ዲጂታል ለልህቀት” በሚል መሪ ቃል በተዘጋጀው ጉባኤ ላይ፣ በተለያዩ ተቋማት የሚሰጡ የመንግሥት አገልግሎቶችን በአንድ ማዕከል የሚያጣምረውንና የተቀናጀ የዲጂታል አገልግሎት የሞባይል መተግበሪያ መመረቃቸውን በማኅበራዊ ሚዲያቸው ላይ አስታውቀዋል። ይህ አሰራር በቴክኖሎጂ የሚመራና ዓላማ ተኮር ኢንቨስትመንት ምን ያህል ውጤታማ ሊሆን እንደሚችል ማረጋገጫ ነው ብለዋል። "የሀገሪቱ የኢኮኖሚ ወሳኝ መሠረተ ልማት የሆነው ይህ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የዜጎችን ጊዜ በእጅጉ እንደሚቆጥብ፣ የሙስና ቀዳዳዎችን እንደሚደፍንና የመንግሥት ተቋማትን ታማኝነት እንደሚያጎለብት" ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት ገልጸዋል። አያይዘውም ተሞክሮውን ለሌሎች አፍሪካውያን ወንድሞችና እህቶች ለማካፈልና ከዚህ የላቀ ውጤት ለማስመዝገብ በቁርጠኝነት ለመጓዝ ጥሪ አቅርበዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/14/4378146_58:0:983:694_1920x0_80_0_0_7e6302c1ae17b3cc7fb58d6433132160.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"በአፍሪካ ቀዳሚ የተቀናጀ የዲጂታል አገልግሎት መተግበሪያ ዛሬ በይፋ መርቀናል" - ዐቢይ አሕመድ
12:06 20.06.2026 (የተሻሻለ: 12:24 20.06.2026) "በአፍሪካ ቀዳሚ የተቀናጀ የዲጂታል አገልግሎት መተግበሪያ ዛሬ በይፋ መርቀናል" - ዐቢይ አሕመድ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ “ዲጂታል ለልህቀት” በሚል መሪ ቃል በተዘጋጀው ጉባኤ ላይ፣ በተለያዩ ተቋማት የሚሰጡ የመንግሥት አገልግሎቶችን በአንድ ማዕከል የሚያጣምረውንና የተቀናጀ የዲጂታል አገልግሎት የሞባይል መተግበሪያ መመረቃቸውን በማኅበራዊ ሚዲያቸው ላይ አስታውቀዋል።
ይህ አሰራር በቴክኖሎጂ የሚመራና ዓላማ ተኮር ኢንቨስትመንት ምን ያህል ውጤታማ ሊሆን እንደሚችል ማረጋገጫ ነው ብለዋል።
"የሀገሪቱ የኢኮኖሚ ወሳኝ መሠረተ ልማት የሆነው ይህ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የዜጎችን ጊዜ በእጅጉ እንደሚቆጥብ፣ የሙስና ቀዳዳዎችን እንደሚደፍንና የመንግሥት ተቋማትን ታማኝነት እንደሚያጎለብት" ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት ገልጸዋል።
አያይዘውም ተሞክሮውን ለሌሎች አፍሪካውያን ወንድሞችና እህቶች ለማካፈልና ከዚህ የላቀ ውጤት ለማስመዝገብ በቁርጠኝነት ለመጓዝ ጥሪ አቅርበዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X







