https://amh.sputniknews.africa/20260619/4373648.html
"ጉዳዮቻችንን በአፍሪካ መሬት እና በአገር በቀል ተቋማት ልንፈታ ይገባል" - የኬንያው ፕሬዝዳንት
"ጉዳዮቻችንን በአፍሪካ መሬት እና በአገር በቀል ተቋማት ልንፈታ ይገባል" - የኬንያው ፕሬዝዳንት
Sputnik አፍሪካ
"ጉዳዮቻችንን በአፍሪካ መሬት እና በአገር በቀል ተቋማት ልንፈታ ይገባል" - የኬንያው ፕሬዝዳንት"ጥሬ ዕቃዎቻችንን ወደ ውጭ መላክ እንደማቆማችን ሁሉ፣ ፍትሐችንንም ወደ ውጭ መላክ ማቆም አለብን" ሲሉ ዊሊያም ሩቶ በአፍሪካ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች... 19.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-19T19:55+0300
2026-06-19T19:55+0300
2026-06-19T20:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/13/4373495_1:0:854:480_1920x0_80_0_0_4f8052d8e44be3cb29c008e8b2576ba0.jpg
"ጉዳዮቻችንን በአፍሪካ መሬት እና በአገር በቀል ተቋማት ልንፈታ ይገባል" - የኬንያው ፕሬዝዳንት"ጥሬ ዕቃዎቻችንን ወደ ውጭ መላክ እንደማቆማችን ሁሉ፣ ፍትሐችንንም ወደ ውጭ መላክ ማቆም አለብን" ሲሉ ዊሊያም ሩቶ በአፍሪካ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች አማራጭ የግጭት (ክስ) መፍቻ ጉባኤ ላይ ተናግረዋል። አሁን ላይ አብዛኛዎቹ ዐቢይ የግልግል ዳኝነት ተቋማት ከአኅጉሪቱ ውጭ ይገኛሉ፤ ከባለሙያ ዳኞች መካከል አፍሪካውያን ከ8% ያነሱ መሆናቸውን ገልጸዋል።"አኅጉሪቱ በአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና በኩል እየተዋሃደች ባለችበት ወቅት፣ ወደፊት መነሳታቸው ለማይቀረው የንግድ ክሶች እልባት ለመስጠት የውስጥ የግልግል ዳኝነት ተቋማት መቋቋም አለባቸው።" በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
"ጉዳዮቻችንን በአፍሪካ መሬት እና በአገር በቀል ተቋማት ልንፈታ ይገባል" - የኬንያው ፕሬዝዳንት
Sputnik አፍሪካ
"ጉዳዮቻችንን በአፍሪካ መሬት እና በአገር በቀል ተቋማት ልንፈታ ይገባል" - የኬንያው ፕሬዝዳንት
2026-06-19T19:55+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/13/4373495_107:0:747:480_1920x0_80_0_0_290d5d7129034ba6ca3bb388df5d0d0a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"ጉዳዮቻችንን በአፍሪካ መሬት እና በአገር በቀል ተቋማት ልንፈታ ይገባል" - የኬንያው ፕሬዝዳንት
19:55 19.06.2026 (የተሻሻለ: 20:04 19.06.2026) "ጉዳዮቻችንን በአፍሪካ መሬት እና በአገር በቀል ተቋማት ልንፈታ ይገባል" - የኬንያው ፕሬዝዳንት
"ጥሬ ዕቃዎቻችንን ወደ ውጭ መላክ እንደማቆማችን ሁሉ፣ ፍትሐችንንም ወደ ውጭ መላክ ማቆም አለብን" ሲሉ ዊሊያም ሩቶ በአፍሪካ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች አማራጭ የግጭት (ክስ) መፍቻ ጉባኤ ላይ ተናግረዋል።
አሁን ላይ አብዛኛዎቹ ዐቢይ የግልግል ዳኝነት ተቋማት ከአኅጉሪቱ ውጭ ይገኛሉ፤ ከባለሙያ ዳኞች መካከል አፍሪካውያን ከ8% ያነሱ መሆናቸውን ገልጸዋል።
"አኅጉሪቱ በአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና በኩል እየተዋሃደች ባለችበት ወቅት፣ ወደፊት መነሳታቸው ለማይቀረው የንግድ ክሶች እልባት ለመስጠት የውስጥ የግልግል ዳኝነት ተቋማት መቋቋም አለባቸው።"
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X