በአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር 1.2 ሚሊዮን የሥራ ዕድሎች መፈጠራቸው ተገለፀ

ሰብስክራይብ

በአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር 1.2 ሚሊዮን የሥራ ዕድሎች መፈጠራቸው ተገለፀ

ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር እስካሁን ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞችን በመትከል፥ ላለፉት በርካታ አስርት ዓመታት አጋጥሞ የነበረውን የመሬት መራቆት በተሳካ ሁኔታ መቀልበስ መቻሏን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት አስታውቋል።

ንቅናቄው የሀገሪቱን የደን ሽፋን ቀደም ሲል ከነበረበት 17 በመቶ ገደማ አሁን ላይ ወደ 23.6 በመቶ ከፍ ማድረጉም ተመላክቷል።

በ2018 የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር 8 ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል ግብ ተቀምጦ ንቅናቄው በይፋ መጀመሩ የሚታወስ ነው።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0