https://amh.sputniknews.africa/20260619/4362488.html
የአፍሪካ ሀገራት ኢኮኖሚያዊ አቅማቸውን ለመጠቀም የተሳሰረ የጋራ የኃይል አውታር መገንባት አለባቸው - የደቡብ አፍሪካ ሚኒስትር
የአፍሪካ ሀገራት ኢኮኖሚያዊ አቅማቸውን ለመጠቀም የተሳሰረ የጋራ የኃይል አውታር መገንባት አለባቸው - የደቡብ አፍሪካ ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሀገራት ኢኮኖሚያዊ አቅማቸውን ለመጠቀም የተሳሰረ የጋራ የኃይል አውታር መገንባት አለባቸው - የደቡብ አፍሪካ ሚኒስትርአንድ ወጥ የኤሌክትሪክ ገበያ፣ በመላ አኅጉሪቱ የኃይል እጥረት ለሚያጋጥማቸው ሀገራት የኃይል አቅርቦትን ለማድረስ ያስችላል... 19.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-19T08:55+0300
2026-06-19T08:55+0300
2026-06-19T09:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/13/4362335_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_569aa70c60bf096d47f9320054b36ef7.jpg
የአፍሪካ ሀገራት ኢኮኖሚያዊ አቅማቸውን ለመጠቀም የተሳሰረ የጋራ የኃይል አውታር መገንባት አለባቸው - የደቡብ አፍሪካ ሚኒስትርአንድ ወጥ የኤሌክትሪክ ገበያ፣ በመላ አኅጉሪቱ የኃይል እጥረት ለሚያጋጥማቸው ሀገራት የኃይል አቅርቦትን ለማድረስ ያስችላል ሲሉ የኤሌክትሪክና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ክጎሴንትሾ ራሞክጎፓ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።"አብዛኛው የአፍሪካ አኅጉር የማዕድን ቁፋሮ ላይ ተሰማርቷል። ነገር ግን በኤሌክትሪክ እጥረት ምክንያት ምርቱን እሴት ጨምረው ማውጣት አይችሉም፤ ምክንያቱም አሁን ባለው ሁኔታ በቤንዚን ላይ ለመደገፍ ስለሚገደዱ ተወዳዳሪ መሆን አልቻሉም" ሲሉ ሚኒስትሩ ከአፍሪካ ኢነርጂ ፎረም ጎን ለጎን በሰጡት አስተያየት ጠቁመዋል።ከኃይል ትስስር በተጨማሪ በፎረሙ ላይ "ሚሽን 300" ተነሳሽነት መወያያ እንደነበር የገለጹት ሚኒስትሩ፣ አፍሪካ የዚህን ተነሳሽነት ግብ እንደምታሳካ ያላቸውን ዕምነት አክለው ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአፍሪካ ሀገራት ኢኮኖሚያዊ አቅማቸውን ለመጠቀም የተሳሰረ የጋራ የኃይል አውታር መገንባት አለባቸው - የደቡብ አፍሪካ ሚኒስትር
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሀገራት ኢኮኖሚያዊ አቅማቸውን ለመጠቀም የተሳሰረ የጋራ የኃይል አውታር መገንባት አለባቸው - የደቡብ አፍሪካ ሚኒስትር
2026-06-19T08:55+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/13/4362335_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_2368fdb9beb4fb07f91d1e36de0f4bae.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ ሀገራት ኢኮኖሚያዊ አቅማቸውን ለመጠቀም የተሳሰረ የጋራ የኃይል አውታር መገንባት አለባቸው - የደቡብ አፍሪካ ሚኒስትር
08:55 19.06.2026 (የተሻሻለ: 09:04 19.06.2026) የአፍሪካ ሀገራት ኢኮኖሚያዊ አቅማቸውን ለመጠቀም የተሳሰረ የጋራ የኃይል አውታር መገንባት አለባቸው - የደቡብ አፍሪካ ሚኒስትር
አንድ ወጥ የኤሌክትሪክ ገበያ፣ በመላ አኅጉሪቱ የኃይል እጥረት ለሚያጋጥማቸው ሀገራት የኃይል አቅርቦትን ለማድረስ ያስችላል ሲሉ የኤሌክትሪክና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ክጎሴንትሾ ራሞክጎፓ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"አብዛኛው የአፍሪካ አኅጉር የማዕድን ቁፋሮ ላይ ተሰማርቷል። ነገር ግን በኤሌክትሪክ እጥረት ምክንያት ምርቱን እሴት ጨምረው ማውጣት አይችሉም፤ ምክንያቱም አሁን ባለው ሁኔታ በቤንዚን ላይ ለመደገፍ ስለሚገደዱ ተወዳዳሪ መሆን አልቻሉም" ሲሉ ሚኒስትሩ ከአፍሪካ ኢነርጂ ፎረም ጎን ለጎን በሰጡት አስተያየት ጠቁመዋል።
ከኃይል ትስስር በተጨማሪ በፎረሙ ላይ "ሚሽን 300" ተነሳሽነት መወያያ እንደነበር የገለጹት ሚኒስትሩ፣ አፍሪካ የዚህን ተነሳሽነት ግብ እንደምታሳካ ያላቸውን ዕምነት አክለው ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X