https://amh.sputniknews.africa/20260619/4362256.html
አፍሪካ ለታሪካዊ ካሳ ጥያቄ የማይበገር ግንባር መፍጠር አለባት - የጋና ባለሥልጣን
አፍሪካ ለታሪካዊ ካሳ ጥያቄ የማይበገር ግንባር መፍጠር አለባት - የጋና ባለሥልጣን
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ ለታሪካዊ ካሳ ጥያቄ የማይበገር ግንባር መፍጠር አለባት - የጋና ባለሥልጣን አፍሪካውያን አገራት በቅኝ ግዛት ዘመን በሰብዓዊነት ላይ ለተፈጸሙ ወንጀሎች የሚጠየቀውን የካሳ፣ የቅርሶች መመለስ እና የተገቢ ክፍያዎች ጥያቄ ወደፊት ለማስቀጠል፤... 19.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-19T08:35+0300
2026-06-19T08:35+0300
2026-06-19T08:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/13/4362103_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_abb18a68b51e5ab7f3ac80e492693c04.jpg
አፍሪካ ለታሪካዊ ካሳ ጥያቄ የማይበገር ግንባር መፍጠር አለባት - የጋና ባለሥልጣን አፍሪካውያን አገራት በቅኝ ግዛት ዘመን በሰብዓዊነት ላይ ለተፈጸሙ ወንጀሎች የሚጠየቀውን የካሳ፣ የቅርሶች መመለስ እና የተገቢ ክፍያዎች ጥያቄ ወደፊት ለማስቀጠል፤ በጉዳዩ ላይ የተዋሃደ አቋም መያዝ እንዳለባቸው በካሪቢያን ቀጣና የጋና ልዩ መልዕክተኛ ክዋሲ ኪዬ ዳርክዋህ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።በጋና መዲና አክራ በተካሄደው የባርነት ዘመን የካሳ ክፍያ ጉባኤ ጎን ለጎን መልዕክተኛው ሲናገሩ፤ “አንድነታችንን ካላጠናከርን ልክ እንደ አፍሪካ መጥረጊያ እያንዳንዳችን በቀላሉ ተነጥለን ልንሰበር እንችላለን” ሲሉ ገልጸዋል። እንደ ልዩ መልዕክተኛው ገልጻ፤ በተባበሩት መንግሥታት የባሪያ ንግድን በተመለከተ የጸደቀው የውሳኔ ሐሳብ፣ ሦስት አገራት ብቻ የተቃወሙት መሆኑ የፍትሕ ጥያቄው የማይቀለበስ ከፍተኛ መነቃቃት እያገኘ መምጣቱን ያሳያል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አፍሪካ ለታሪካዊ ካሳ ጥያቄ የማይበገር ግንባር መፍጠር አለባት - የጋና ባለሥልጣን
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ ለታሪካዊ ካሳ ጥያቄ የማይበገር ግንባር መፍጠር አለባት - የጋና ባለሥልጣን
2026-06-19T08:35+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/13/4362103_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_ddf59b173fb739fdb3f59006f49ccf57.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ ለታሪካዊ ካሳ ጥያቄ የማይበገር ግንባር መፍጠር አለባት - የጋና ባለሥልጣን
08:35 19.06.2026 (የተሻሻለ: 08:44 19.06.2026) አፍሪካ ለታሪካዊ ካሳ ጥያቄ የማይበገር ግንባር መፍጠር አለባት - የጋና ባለሥልጣን
አፍሪካውያን አገራት በቅኝ ግዛት ዘመን በሰብዓዊነት ላይ ለተፈጸሙ ወንጀሎች የሚጠየቀውን የካሳ፣ የቅርሶች መመለስ እና የተገቢ ክፍያዎች ጥያቄ ወደፊት ለማስቀጠል፤ በጉዳዩ ላይ የተዋሃደ አቋም መያዝ እንዳለባቸው በካሪቢያን ቀጣና የጋና ልዩ መልዕክተኛ ክዋሲ ኪዬ ዳርክዋህ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በጋና መዲና አክራ በተካሄደው የባርነት ዘመን የካሳ ክፍያ ጉባኤ ጎን ለጎን መልዕክተኛው ሲናገሩ፤ “አንድነታችንን ካላጠናከርን ልክ እንደ አፍሪካ መጥረጊያ እያንዳንዳችን በቀላሉ ተነጥለን ልንሰበር እንችላለን” ሲሉ ገልጸዋል።
እንደ ልዩ መልዕክተኛው ገልጻ፤ በተባበሩት መንግሥታት የባሪያ ንግድን በተመለከተ የጸደቀው የውሳኔ ሐሳብ፣ ሦስት አገራት ብቻ የተቃወሙት መሆኑ የፍትሕ ጥያቄው የማይቀለበስ ከፍተኛ መነቃቃት እያገኘ መምጣቱን ያሳያል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X