ጋና፣ የአፍሪካ ሕብረት እና ዩኔስኮ ባርያ የተደረጉ አፍሪካውያን ዝውውርን በተመለከተ በተላለፈው የተመድ ውሳኔ ላይ ጉባኤ እያስተናገዱ ነው

ሰብስክራይብ

ጋና፣ የአፍሪካ ሕብረት እና ዩኔስኮ ባርያ የተደረጉ አፍሪካውያን ዝውውርን በተመለከተ በተላለፈው የተመድ ውሳኔ ላይ ጉባኤ እያስተናገዱ ነው

በአክራ እየተካሄደ የሚገኘው የሦስት ቀን የከፍተኛ ደረጃ ስብሰባ፣ ታሪካዊው የተባበሩት መንግሥታት ውሳኔ ላይ ቀጣይ መወሰድ በሚገባቸው እርምጃዎች ዙሪያ ትኩረቱን ያደረገ ሲሆን፣ የአገሪቱ ፕሬዝዳንቱ እና ባለሙያዎች ውይይቱን እየመሩት እንደሚገኙ የስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ ኒማቱ ያኩቡ ዘግባለች፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0