https://amh.sputniknews.africa/20260618/4358523.html
ዩክሬን የሩሲያን የዛፖሮዢዬ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ሠራተኞችን ወደ ማነጣጠር እና ወደ ስልታዊ ግድያ ዞራለች - የሮሳቶም ዋና ሥራ አስፈፃሚ
ዩክሬን የሩሲያን የዛፖሮዢዬ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ሠራተኞችን ወደ ማነጣጠር እና ወደ ስልታዊ ግድያ ዞራለች - የሮሳቶም ዋና ሥራ አስፈፃሚ
Sputnik አፍሪካ
ዩክሬን የሩሲያን የዛፖሮዢዬ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ሠራተኞችን ወደ ማነጣጠር እና ወደ ስልታዊ ግድያ ዞራለች - የሮሳቶም ዋና ሥራ አስፈፃሚበረቡዕ የዩክሬን የድሮን ጥቃት ሳቢያ አንድ የዛፖሮዢዬ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ሠራተኛ ተገድሏል፤... 18.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-18T15:28+0300
2026-06-18T15:28+0300
2026-06-18T15:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/12/4358370_0:7:1280:727_1920x0_80_0_0_882f836e83a38cec2230ac862edae707.jpg
ዩክሬን የሩሲያን የዛፖሮዢዬ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ሠራተኞችን ወደ ማነጣጠር እና ወደ ስልታዊ ግድያ ዞራለች - የሮሳቶም ዋና ሥራ አስፈፃሚበረቡዕ የዩክሬን የድሮን ጥቃት ሳቢያ አንድ የዛፖሮዢዬ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ሠራተኛ ተገድሏል፤ ሌላኛው ደግሞ ከባድ ጉዳት ደርሶበታል ሲሉ አሌክሲ ሊካቼቭ ገልፀዋል።በሚያዝያ ወር መገባደጃ ላይ የአንድ አሽከርካሪ መሞቱ ተከትሎ፣ ይህ ጥቃት በዚህ ዓመት በተቋሙ ሠራተኞች ላይ የተፈጸመ ሁለተኛው ገዳይ ጥቃት መሆኑን እና በየወሩም የጉዳት ሪፖርቶች እንደሚደርሱ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/12/4358370_151:0:1130:734_1920x0_80_0_0_eec167cb759cd1fbda076afc572cfa91.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዩክሬን የሩሲያን የዛፖሮዢዬ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ሠራተኞችን ወደ ማነጣጠር እና ወደ ስልታዊ ግድያ ዞራለች - የሮሳቶም ዋና ሥራ አስፈፃሚ
15:28 18.06.2026 (የተሻሻለ: 15:34 18.06.2026) ዩክሬን የሩሲያን የዛፖሮዢዬ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ሠራተኞችን ወደ ማነጣጠር እና ወደ ስልታዊ ግድያ ዞራለች - የሮሳቶም ዋና ሥራ አስፈፃሚ
በረቡዕ የዩክሬን የድሮን ጥቃት ሳቢያ አንድ የዛፖሮዢዬ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ሠራተኛ ተገድሏል፤ ሌላኛው ደግሞ ከባድ ጉዳት ደርሶበታል ሲሉ አሌክሲ ሊካቼቭ ገልፀዋል።
በሚያዝያ ወር መገባደጃ ላይ የአንድ አሽከርካሪ መሞቱ ተከትሎ፣ ይህ ጥቃት በዚህ ዓመት በተቋሙ ሠራተኞች ላይ የተፈጸመ ሁለተኛው ገዳይ ጥቃት መሆኑን እና በየወሩም የጉዳት ሪፖርቶች እንደሚደርሱ ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X