ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የ2018 የክረምት በጎ ፍቃድ ዘመቻን በይፋ አስጀመሩ

ሰብስክራይብ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የ2018 የክረምት በጎ ፍቃድ ዘመቻን በይፋ አስጀመሩ

ጠቅላይ ሚኒስትሩ የዘንድሮውን ዘመቻ ይፋ ያደረጉት ‎በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን፣ ጎሮ ወረዳ በመገኘት የገጠር ኮሪደር ልማት መርሃ-ግብር አካል በሆነው ዲዛይን መሠረት የ20 ቤቶች ግንባታን በማስጀመር ነው፡፡

‎”ሀገራችንን በጋራ ማንሳት የምንችለው አንዳችን ለሌላችን እጃችንን ስንዘረጋ ብቻ ነው! ስለሆነም እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ በዚህ ሥራ እንዲሳተፍ ጥሪዬን አቀርባለሁ” ሲሉም በማኅበራዊ የትስስር ገፃቸው ላይ አስፍረዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0