የአርሶ አደሮችን ፍላጎት መሠረት ያደረገ ተግባር ተኮር ምርምር ማድረግ ይገባል - የኢትዮጵያ ዘላቂ የምግብ ሥርዓቶች እና አግሮ-ኢኮሎጂ ኮንሰርቲየም ዋና ዳይሬክተር

ሰብስክራይብ

የአርሶ አደሮችን ፍላጎት መሠረት ያደረገ ተግባር ተኮር ምርምር ማድረግ ይገባል - የኢትዮጵያ ዘላቂ የምግብ ሥርዓቶች እና አግሮ-ኢኮሎጂ ኮንሰርቲየም ዋና ዳይሬክተር

ዶ/ር ባዩሽ ፀጋዬ "የአገር በቀል ዕውቀትን መጠቀም በጣም ጠቃሚ እና ተግባራዊ አካሄድ ነው። ከላይ ወደ ታች የሚወርደው አካሄድ በርካታ ክፍተቶች አሉት። ነገሮችን ከማኅበረሰቡ አተያይ አንጻር በደንብ መረዳት ይገባል።" ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

አርሶ አደሮች ቅድሚያ የሚሰጧቸውን ጉዳዮች ትኩረት ያደረጉ ምርምሮች እንዲደረጉ ዋና ዳይሬክተሯ አሳስበዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0