‘የአፍሪካን በኢንዱስትሪ የበለጸገ የወደፊት ጊዜ መገንባት’ - የአፍሪካ ኢነርጂ ፎረም በደቡብ አፍሪካ ተከፈተ

ሰብስክራይብ

‘የአፍሪካን በኢንዱስትሪ የበለጸገ የወደፊት ጊዜ መገንባት’ - የአፍሪካ ኢነርጂ ፎረም በደቡብ አፍሪካ ተከፈተ

ይህ መድረክ በኢነርጂ ደኅንነት፣ በመሠረተ ልማት ግንባታ እና በክልላዊ ትብብር ላይ ያለውን አጋርነት ለማሳደግ ያለመ ሲሆን ውይይቶቹም በአኀጉሪቱ የኢንዱስትሪ ተወዳዳሪነት እና የኢኮኖሚ ሽግግር ላይ ያተኮሩ እንደሆኑ የስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ ዘግቧል።

በዛሬው ዕለት የጀመረው ፎረም እስከ መጪው ዓርብ በኬፕ ታውን ይካሄዳል።

የስፑትኒክ አፍሪካን የመክፈቻ ቀን ሽፋን ይመልከቱ

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0