https://amh.sputniknews.africa/20260616/4342831.html
የግብፅ ኤል-ዳባ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ የመጀመሪያ ክፍል በ2029 ይጠናቀቃል ተባለ
የግብፅ ኤል-ዳባ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ የመጀመሪያ ክፍል በ2029 ይጠናቀቃል ተባለ
Sputnik አፍሪካ
የግብፅ ኤል-ዳባ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ የመጀመሪያ ክፍል በ2029 ይጠናቀቃል ተባለ"በአጠቃላይ አራት የኃይል ማመንጫ ክፍሎች ይኖሩታል። የመጀመሪያው እ.ኤ.አ በ2029 ዝግጁ ይሆናል" ሲሉ የግብፅ የኤሌክትሪክ እና ታዳሽ ኃይል ሚኒስትር ማህሙድ... 16.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-16T19:11+0300
2026-06-16T19:11+0300
2026-06-16T19:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/10/4342678_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_63de70585cf5b7dac6a801a2e806e081.jpg
የግብፅ ኤል-ዳባ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ የመጀመሪያ ክፍል በ2029 ይጠናቀቃል ተባለ"በአጠቃላይ አራት የኃይል ማመንጫ ክፍሎች ይኖሩታል። የመጀመሪያው እ.ኤ.አ በ2029 ዝግጁ ይሆናል" ሲሉ የግብፅ የኤሌክትሪክ እና ታዳሽ ኃይል ሚኒስትር ማህሙድ ኢስማት ለስፑትኒክ ገልጸዋል። ከካይሮ 350 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በማትሩህ ግዛት የሚገኘው የኤል-ዳባ ኒውክሌር ጣቢያ፤ የሩሲያው ‘ሮሳቶም’ ኩባንያ በአፍሪካ የሚገነባው የመጀመሪያ የኒውክሌር ፕሮጀክት ነው። ጣቢያው አራት ሩሲያ ሠር ‘ቪቪኤአር-1200’ ሬአክተሮች ያሉት ሲሆን በአጠቃላይ 4.8 ጊጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት አቅም ይኖረዋል።ቪዲዮ ሮሳቶምበእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የግብፅ ኤል-ዳባ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ የመጀመሪያ ክፍል በ2029 ይጠናቀቃል ተባለ
Sputnik አፍሪካ
የግብፅ ኤል-ዳባ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ የመጀመሪያ ክፍል በ2029 ይጠናቀቃል ተባለ
2026-06-16T19:11+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/10/4342678_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_05990c05c2810b654af35aa51610b9fa.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የግብፅ ኤል-ዳባ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ የመጀመሪያ ክፍል በ2029 ይጠናቀቃል ተባለ
19:11 16.06.2026 (የተሻሻለ: 19:14 16.06.2026) የግብፅ ኤል-ዳባ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ የመጀመሪያ ክፍል በ2029 ይጠናቀቃል ተባለ
"በአጠቃላይ አራት የኃይል ማመንጫ ክፍሎች ይኖሩታል። የመጀመሪያው እ.ኤ.አ በ2029 ዝግጁ ይሆናል" ሲሉ የግብፅ የኤሌክትሪክ እና ታዳሽ ኃይል ሚኒስትር ማህሙድ ኢስማት ለስፑትኒክ ገልጸዋል።
ከካይሮ 350 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በማትሩህ ግዛት የሚገኘው የኤል-ዳባ ኒውክሌር ጣቢያ፤ የሩሲያው ‘ሮሳቶም’ ኩባንያ በአፍሪካ የሚገነባው የመጀመሪያ የኒውክሌር ፕሮጀክት ነው። ጣቢያው አራት ሩሲያ ሠር ‘ቪቪኤአር-1200’ ሬአክተሮች ያሉት ሲሆን በአጠቃላይ 4.8 ጊጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት አቅም ይኖረዋል።
ቪዲዮ ሮሳቶም
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X