https://amh.sputniknews.africa/20260616/4342065.html
ሩሲያ ከኢትዮጵያ ጋር በታሪክ፣ በወታደራዊ መስክ እንዲሁም በተለያዩ ዘርፎች የቆየ ወዳጅነት ያላት ሀገር ናት - በኢትዮጵያ የሩሲያ ወታደራዊ አታሼ
ሩሲያ ከኢትዮጵያ ጋር በታሪክ፣ በወታደራዊ መስክ እንዲሁም በተለያዩ ዘርፎች የቆየ ወዳጅነት ያላት ሀገር ናት - በኢትዮጵያ የሩሲያ ወታደራዊ አታሼ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ ከኢትዮጵያ ጋር በታሪክ፣ በወታደራዊ መስክ እንዲሁም በተለያዩ ዘርፎች የቆየ ወዳጅነት ያላት ሀገር ናት - በኢትዮጵያ የሩሲያ ወታደራዊ አታሼ በኢትዮጵያ የሩሲያ ወታደራዊ አታሼ ልዑክ የሜጀር ጀኔራል ሙሉጌታ ቡሊ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የተግባር መማሪያ... 16.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-16T18:06+0300
2026-06-16T18:06+0300
2026-06-16T18:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/10/4341742_2:0:1278:718_1920x0_80_0_0_32c2de20d49b44cdf6c61a1da68d573c.jpg
ሩሲያ ከኢትዮጵያ ጋር በታሪክ፣ በወታደራዊ መስክ እንዲሁም በተለያዩ ዘርፎች የቆየ ወዳጅነት ያላት ሀገር ናት - በኢትዮጵያ የሩሲያ ወታደራዊ አታሼ በኢትዮጵያ የሩሲያ ወታደራዊ አታሼ ልዑክ የሜጀር ጀኔራል ሙሉጌታ ቡሊ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የተግባር መማሪያ እና የቴክኒክ ማሠልጠኛ ክፍሎችን ጎብኝቷል።የጉብኝቱ ዋና ዓላማ የሩሲያ መንግሥት ቀደም ሲል ከኮሌጁ ጋር የነበረውን ጠንካራ የሥራ ግንኙነት እና በተለያዩ መስኮች ሲያደርግ የነበረውን ዘርፈ ብዙ ድጋፍ መነሻ በማድረግ አሁናዊ የኮሌጁን አቋም ለማወቅ ነው ሲል መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል። ጉብኝቱ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ትብብር ይበልጥ እንደሚያጠናክርም ተገልጿል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/10/4341742_162:0:1119:718_1920x0_80_0_0_28f679933af93ca40d4483b556ee624d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ ከኢትዮጵያ ጋር በታሪክ፣ በወታደራዊ መስክ እንዲሁም በተለያዩ ዘርፎች የቆየ ወዳጅነት ያላት ሀገር ናት - በኢትዮጵያ የሩሲያ ወታደራዊ አታሼ
18:06 16.06.2026 (የተሻሻለ: 18:14 16.06.2026) ሩሲያ ከኢትዮጵያ ጋር በታሪክ፣ በወታደራዊ መስክ እንዲሁም በተለያዩ ዘርፎች የቆየ ወዳጅነት ያላት ሀገር ናት - በኢትዮጵያ የሩሲያ ወታደራዊ አታሼ
በኢትዮጵያ የሩሲያ ወታደራዊ አታሼ ልዑክ የሜጀር ጀኔራል ሙሉጌታ ቡሊ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የተግባር መማሪያ እና የቴክኒክ ማሠልጠኛ ክፍሎችን ጎብኝቷል።
የጉብኝቱ ዋና ዓላማ የሩሲያ መንግሥት ቀደም ሲል ከኮሌጁ ጋር የነበረውን ጠንካራ የሥራ ግንኙነት እና በተለያዩ መስኮች ሲያደርግ የነበረውን ዘርፈ ብዙ ድጋፍ መነሻ በማድረግ አሁናዊ የኮሌጁን አቋም ለማወቅ ነው ሲል መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።
ጉብኝቱ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ትብብር ይበልጥ እንደሚያጠናክርም ተገልጿል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X