ኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ መርኃ-ግብር 1 ቢሊዮን የቡና ችግኞችን ለመትከል ማቀዷን የቡናና ሻይ ባለሥልጣን አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopiaኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ መርኃ-ግብር 1 ቢሊዮን የቡና ችግኞችን ለመትከል ማቀዷን የቡናና ሻይ ባለሥልጣን አስታወቀ
ኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ መርኃ-ግብር 1 ቢሊዮን የቡና ችግኞችን ለመትከል ማቀዷን የቡናና ሻይ ባለሥልጣን አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 16.06.2026
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ መርኃ-ግብር 1 ቢሊዮን የቡና ችግኞችን ለመትከል ማቀዷን የቡናና ሻይ ባለሥልጣን አስታወቀ

​ይህ ዕቅድ ባለፈው ዓመት በመላ ሀገሪቱ ከተተከሉት 119 ሚሊዮን ችግኞች አንጻር እጅግ ከፍተኛ ነው።

​ባለፉት ሰባት ዓመታት ውስጥ ከተተከሉት ችግኞች መካከል ከ90 በመቶ በላይ የሚሆኑት መጽደቃቸውን የገለጹት የባለሥልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ታገይ ኑሩ፤ ይህም የመርኃ-ግብሩን ውጤታማነት በተግባር የሚያሳይ ነው ብለዋል።

​በተጨማሪም፤ መርኃ-ግብሩ ቀደም ሲል የቡና ልማት ባልተለመደባቸው ዝቅተኛ የቢሾፍቱ አካባቢዎች እንዲሁም በአማራ ክልል በጣና እና ጎጃም ዙሪያ የቡና እርሻን ለማስፋፋት አስችሏል ማለታቸውን የመንግስት መገናኛ ብዙኃን ዘግቧል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0