ሞስኮ ላይ የሚሰነዘረው የጠላት ድሮን ጥቃት ከ24 ሰዓታት በላይ ቀጥሏል – ከንቲባው

© telegram sputnik_ethiopiaሞስኮ ላይ የሚሰነዘረው የጠላት ድሮን ጥቃት ከ24 ሰዓታት በላይ ቀጥሏል – ከንቲባው
ሞስኮ ላይ የሚሰነዘረው የጠላት ድሮን ጥቃት ከ24 ሰዓታት በላይ ቀጥሏል – ከንቲባው - Sputnik አፍሪካ, 1920, 16.06.2026
ሰብስክራይብ

ሞስኮ ላይ የሚሰነዘረው የጠላት ድሮን ጥቃት ከ24 ሰዓታት በላይ ቀጥሏል – ከንቲባው

ከድሮኖቹ አንዱ የሞስኮ የነዳጅ ማጣሪያ ፋብሪካን በመምታት ጉዳት ማድረሱን ከንቲባው ሰርጌ ሶቢያኒን ማክሰኞ ዕለት ተናግረዋል።

ምንም ዓይነት የሰው ሕይወት መጥፋት ወይም ጉዳት እንዳልደረሰ የገለጹት ከንቲባው፤ የአደጋ ጊዜ አገልግሎቶችም በቦታው እንደሚገኙ አክለው ገልጸዋል።

ሞስኮ አቅራቢያ ሌሊቱን ስልሳ ድሮኖች መውደማቸውንም አስታውቀዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0