አሜሪካ እስራኤልን ካልተቆጣጠረች ጦርነቱ መቀጠሉ አይቀሬ ነው - አንጋፋ የጦርነት ዘጋቢ

ሰብስክራይብ

አሜሪካ እስራኤልን ካልተቆጣጠረች ጦርነቱ መቀጠሉ አይቀሬ ነው - አንጋፋ የጦርነት ዘጋቢ

​እስራኤልን የመቆጣጠር “ከባድ ተግባር” መወጣት የትራምፕ ፋንታ ነው፤ ይህ ካልሆነ ግን አጠቃላይ የዩናይትድ ስቴትስ-ኢራን የሰላም ስምምነት “ሊፈርስ ይችላል” ሲሉ ኤላይጃ ጄ ማግኒየር አስጠንቅቀዋል።

​የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ፤ የሀገሪቱ መከላከያ ኃይል ወታደሮች በዩኤስ-ኢራን የሰላም ስምምነት ማዕቀፍ ከሊባኖስ እንደማይወጡ ቀደም ሲል ግልጽ አድርገዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0