የሆርሙዝ ወሽመጥ በከፊል መከፈቱንና ዓርብ ሙሉ በሙሉ እንደሚከፈት ፕሬዚዳንት ትራምፕ አስታወቁ

ሰብስክራይብ

የሆርሙዝ ወሽመጥ በከፊል መከፈቱንና ዓርብ ሙሉ በሙሉ እንደሚከፈት ፕሬዚዳንት ትራምፕ አስታወቁ

​ ከኢራን ጋር የመግባቢያ ስምምነት መፈረሙን የገለፁት የአሜሪካው ፕሬዚዳንት፤ ስምምነቱ በትክክል እንዴት እንደተከናወነ ግን በዝርዝር ከማብራራት ተቆጥበዋል።

ሰነዱን ትራምፕ፣ የአሜሪካ ምክትል ፕሬዚዳንት ጄዲ ቫንስ እና የኢራን ፓርላማ አፈ-ጉባኤ መሐመድ-ባገር ጋሊባፍ በዲጂታል እንደፈረሙ ቀደም ብለው የአሜሪካ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0