የአፍሪካ ሀገራት ከቤላሩስ የፀረ-ሽብር ዘመቻ ልምድ ለመካፈል ከፍተኛ ፍላጎት እሳድረዋል - የቤላሩስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

© telegram sputnik_ethiopiaየአፍሪካ ሀገራት ከቤላሩስ የፀረ-ሽብር ዘመቻ ልምድ ለመካፈል ከፍተኛ ፍላጎት እሳድረዋል - የቤላሩስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
የአፍሪካ ሀገራት ከቤላሩስ የፀረ-ሽብር ዘመቻ ልምድ ለመካፈል ከፍተኛ ፍላጎት እሳድረዋል - የቤላሩስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 15.06.2026
ሰብስክራይብ

የአፍሪካ ሀገራት ከቤላሩስ የፀረ-ሽብር ዘመቻ ልምድ ለመካፈል ከፍተኛ ፍላጎት እሳድረዋል - የቤላሩስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

ማክሲም ሪዠንኮቭ፤ "በአሁኑ ወቅት በአፍሪካ የሽብርተኝነት መስፋፋት እና የሽብር ስጋትን አስቀድሞ መከላከል አጣዳፊ ጉዳይ ነው" ብለዋል።

 

ሚኒስትሩ የአፍሪካ ሀገራት በሚከተሉት ጉዳዮች ላይ ከፍተኛ ፍላጎት አላቸው ብለዋል፦

​▪ የባለሙያዎች ሥልጠና፤

▪ ድሮኖችን ለመመከት የቤላሩስን የአየር መቃወሚያ መሣሪያዎችን መጠቀም።

ሪዠንኮቭ የጋናው ፕሬዚዳንት በቅርቡ በሚንስክ ያደረጉትን ጉብኝት አስመልክቶም አስተያየታቸውን ሰጥተዋል

​ ሁለቱ ፕሬዚዳንቶች "በፍጥነት የጋራ መተማመን መንፈስ መፍጠር ችለዋል" ሲሉ ገልጸዋል።

በግብርና፣ በሕክምና፣ የእንስሳት መድኃኒቶችን ጨምሮ በፋርማሲዩቲካል ዘርፍ ዙሪያ ውይይት ተደርጓል። ጋና በትምህርት ዘርፍም "ከፍተኛ ፍላጎት" አሳይታለች።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0