የቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኢንስቲትዩት አዳዲስ ክህሎቶችን ለማካተት እየሠራ ነው - የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር

ሰብስክራይብ

የቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኢንስቲትዩት አዳዲስ ክህሎቶችን ለማካተት እየሠራ ነው - የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር

"ሁሉንም ሥርዓተ-ትምህርቶቻችንን በድጋሚ በመገምገም ጥራት ላለው ሥልጠና ተገቢውን ትኩረት ሰጥተናል። የሥልጠና ዘይቤያችንን የትምህርት ተቋማት አቅርቦትን መሠረት ካደረገ አካሄድ የገበያውን ፍላጎት መሠረት ወዳደረገ አቀራረብ እየቀየረን ነው” ሲሉ ዋና ዳይሬክተሩ ብሩክ ከድር (ዶ/ር) ከመጀመሪያው ዓመታዊ ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፈረንስ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0