https://amh.sputniknews.africa/20260615/4334006.html
የ2018 ዓ.ም የአረንጓዴ ዐሻራ መርኃ-ግብር ዛሬ በይፋ ተጀመረ
የ2018 ዓ.ም የአረንጓዴ ዐሻራ መርኃ-ግብር ዛሬ በይፋ ተጀመረ
Sputnik አፍሪካ
የ2018 ዓ.ም የአረንጓዴ ዐሻራ መርኃ-ግብር ዛሬ በይፋ ተጀመረመርኃ-ግብሩን ያስጀመሩት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፤ “በዚህ ዓመት 8 ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል ግብ አስቀምጠን፣ ከፍ ወደ አደረግነው 65 ቢሊዮን ችግኞች ግብ የመድረስ ትልማችንን... 15.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-15T19:03+0300
2026-06-15T19:03+0300
2026-06-15T19:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/0f/4334540_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_c1f3c0c440cb090f62465970823fd5b1.jpg
የ2018 ዓ.ም የአረንጓዴ ዐሻራ መርኃ-ግብር ዛሬ በይፋ ተጀመረመርኃ-ግብሩን ያስጀመሩት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፤ “በዚህ ዓመት 8 ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል ግብ አስቀምጠን፣ ከፍ ወደ አደረግነው 65 ቢሊዮን ችግኞች ግብ የመድረስ ትልማችንን ለማሳካት በጽናት እየገሰገስን እንገኛለን” ብለዋል። የሀገሪቱ ርዕሰ መስተዳደር ዜጎች ንቅናቄውን ተቀላቅለው ለመጭው ትውልድ አረንጓዴ ዐሻራቸውን እንዲያኖሩም ጥሪ አቅረበዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የ2018 ዓ
Sputnik አፍሪካ
የ2018 ዓ
2026-06-15T19:03+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/0f/4334540_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_b262e490c2239b2b943d5f96ff0735fa.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የ2018 ዓ.ም የአረንጓዴ ዐሻራ መርኃ-ግብር ዛሬ በይፋ ተጀመረ
19:03 15.06.2026 (የተሻሻለ: 19:24 15.06.2026) የ2018 ዓ.ም የአረንጓዴ ዐሻራ መርኃ-ግብር ዛሬ በይፋ ተጀመረ
መርኃ-ግብሩን ያስጀመሩት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፤ “በዚህ ዓመት 8 ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል ግብ አስቀምጠን፣ ከፍ ወደ አደረግነው 65 ቢሊዮን ችግኞች ግብ የመድረስ ትልማችንን ለማሳካት በጽናት እየገሰገስን እንገኛለን” ብለዋል።
የሀገሪቱ ርዕሰ መስተዳደር ዜጎች ንቅናቄውን ተቀላቅለው ለመጭው ትውልድ አረንጓዴ ዐሻራቸውን እንዲያኖሩም ጥሪ አቅረበዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

