https://amh.sputniknews.africa/20260615/4331355.html
አውሮፓውያን ለሩሲያ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ መስጠት እንደሚችሉ ማሰባቸው ስህተት ነው - ላቭሮቭ
አውሮፓውያን ለሩሲያ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ መስጠት እንደሚችሉ ማሰባቸው ስህተት ነው - ላቭሮቭ
Sputnik አፍሪካ
አውሮፓውያን ለሩሲያ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ መስጠት እንደሚችሉ ማሰባቸው ስህተት ነው - ላቭሮቭ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በሚንስክ ከቤላሩስ ፕሬዚዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ጋር ከተወያዩ በኋላ በሰጡት መግለጫ፤ አሁን ባለው ነባራዊ... 15.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-15T15:27+0300
2026-06-15T15:27+0300
2026-06-15T16:00+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/0f/4331202_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_72357f26105644c88e4fc5fe486628ac.jpg
አውሮፓውያን ለሩሲያ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ መስጠት እንደሚችሉ ማሰባቸው ስህተት ነው - ላቭሮቭ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በሚንስክ ከቤላሩስ ፕሬዚዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ጋር ከተወያዩ በኋላ በሰጡት መግለጫ፤ አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ አውሮፓውያኑ ሩሲያ እየተሸነፈች ነው፤ ዩክሬን ደግሞ እያሸነፈች ነው የሚል የተሳሳተ መደምደሚያ ላይ ደርሰዋል ብለዋል። “በዚህም ሩሲያ ትቀበለዋለች በሚል ተስፋ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያዎችን ሊሰጡ ይፈልጋሉ። ፕሬዚዳንት ፑቲን በቅርቡ በተለያዩ መድረኮች ባደረጓቸው ንግግሮች ይህንን ጉዳይ አንስተዋል። የአውሮፓውያኑ ግምገማ ፋይዳ ቢስ እና የቅዠት ያህል የማይጨበጡ ናቸው” ሲሉ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አውሮፓውያን ለሩሲያ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ መስጠት እንደሚችሉ ማሰባቸው ስህተት ነው - ላቭሮቭ
Sputnik አፍሪካ
አውሮፓውያን ለሩሲያ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ መስጠት እንደሚችሉ ማሰባቸው ስህተት ነው - ላቭሮቭ
2026-06-15T15:27+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/0f/4331202_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_b9e44d1065ecdfdee48c7be6144b2bba.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አውሮፓውያን ለሩሲያ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ መስጠት እንደሚችሉ ማሰባቸው ስህተት ነው - ላቭሮቭ
15:27 15.06.2026 (የተሻሻለ: 16:00 15.06.2026) አውሮፓውያን ለሩሲያ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ መስጠት እንደሚችሉ ማሰባቸው ስህተት ነው - ላቭሮቭ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በሚንስክ ከቤላሩስ ፕሬዚዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ጋር ከተወያዩ በኋላ በሰጡት መግለጫ፤ አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ አውሮፓውያኑ ሩሲያ እየተሸነፈች ነው፤ ዩክሬን ደግሞ እያሸነፈች ነው የሚል የተሳሳተ መደምደሚያ ላይ ደርሰዋል ብለዋል።
“በዚህም ሩሲያ ትቀበለዋለች በሚል ተስፋ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያዎችን ሊሰጡ ይፈልጋሉ። ፕሬዚዳንት ፑቲን በቅርቡ በተለያዩ መድረኮች ባደረጓቸው ንግግሮች ይህንን ጉዳይ አንስተዋል። የአውሮፓውያኑ ግምገማ ፋይዳ ቢስ እና የቅዠት ያህል የማይጨበጡ ናቸው” ሲሉ ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X