“በተከሰተው የመኪና አደጋ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 31 ደርሷል” - ፖሊስ

ሰብስክራይብ

“በተከሰተው የመኪና አደጋ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 31 ደርሷል” - ፖሊስ

አደጋው የደረሰው ከንጋቱ 12:00 መሆኑን የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ጌታቸው ሙህዬ ተናግረዋል።

በአደጋው ሹፌሩን ጨምሮ የ31 ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ በ33 ሰዎች ላይ ከባድ እና ቀላል የአካል ጉዳት መድረሱንም ኮማንደሩ ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ገልጸዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0