ናይጄሪያውያን ታራሚዎች ከኢትዮጵያ ጋር የተደረሰውን የፍርደኞች ልውውጥ ስምምነት ተከትሎ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትራቸው ፊት ደስታቸውን ገልጸዋል

ሰብስክራይብ

#viral | ናይጄሪያውያን ታራሚዎች ከኢትዮጵያ ጋር የተደረሰውን የፍርደኞች ልውውጥ ስምምነት ተከትሎ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትራቸው ፊት ደስታቸውን ገልጸዋል

ኢትዮጵያ እና ናይጄሪያ የፍርድ ውሳኔ የተላለፈባቸውን ታራሚዎች ለመለዋወጥ ሰኔ 3 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ የሁለትዮሽ ስምምነት መፈራረማቸው ይታወሳል።

 

ከማኅበራዊ የትስስር ገፅ የተገኙ ቪዲዮዎች

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0