https://amh.sputniknews.africa/20260614/4325933.html
የአሜሪካ እና የኢራን ስምምነት መቃረቡን ተከትሎ ትራምፕ በቤሩት የተፈጸሙ ጥቃቶችን በመኮንን ሁሉም ወገኖች እንዲቆጠቡ አሳሰቡ
የአሜሪካ እና የኢራን ስምምነት መቃረቡን ተከትሎ ትራምፕ በቤሩት የተፈጸሙ ጥቃቶችን በመኮንን ሁሉም ወገኖች እንዲቆጠቡ አሳሰቡ
Sputnik አፍሪካ
የአሜሪካ እና የኢራን ስምምነት መቃረቡን ተከትሎ ትራምፕ በቤሩት የተፈጸሙ ጥቃቶችን በመኮንን ሁሉም ወገኖች እንዲቆጠቡ አሳሰቡፕሬዚዳንት ትራምፕ በዛሬው ዕለት እስራኤል በቤሩት የሰነዘረችውን ጥቃት በመኮነን በሊባኖስ የሚደረጉ ጥቃቶች በአስቸኳይ... 14.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-14T19:42+0300
2026-06-14T19:42+0300
2026-06-14T19:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/0e/4325780_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_45d754b2e3bd2487a0a3c4172e05fba9.jpg
የአሜሪካ እና የኢራን ስምምነት መቃረቡን ተከትሎ ትራምፕ በቤሩት የተፈጸሙ ጥቃቶችን በመኮንን ሁሉም ወገኖች እንዲቆጠቡ አሳሰቡፕሬዚዳንት ትራምፕ በዛሬው ዕለት እስራኤል በቤሩት የሰነዘረችውን ጥቃት በመኮነን በሊባኖስ የሚደረጉ ጥቃቶች በአስቸኳይ እንዲቆሙ ጥሪ አቅርበዋል።ትራምፕ በትሩዝ ሶሻል ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት ጥቃቱ “ሊፈጸም የማይገባው ነበር” በማለት፤ ማንም ሰው ላልተገደለበት ወይም ላልቆሰለበት ክስተት የተሰጠ “ኢምንትና ትርጉም የለሽ” ምላሽ ሲሉ ገልጸውታል።ቀጣይ መካካር ዲፕሎማሲያዊ መፍትሔን ሊያደናቅፍ እንደሚችል ያስጠነቀቁት ትራምፕ፤ ቀጣናዊ ስምምነቱ “በጣም መቃረቡን” እና ሊባኖስንም በዚሁ ሰፊ የሰላም ማዕቀፍ ውስጥ ሊያካትት እንደሚችል አጽንኦት ሰጥተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/0e/4325780_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_69c62e1b53838975610aa6a1460a7230.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአሜሪካ እና የኢራን ስምምነት መቃረቡን ተከትሎ ትራምፕ በቤሩት የተፈጸሙ ጥቃቶችን በመኮንን ሁሉም ወገኖች እንዲቆጠቡ አሳሰቡ
19:42 14.06.2026 (የተሻሻለ: 19:44 14.06.2026) የአሜሪካ እና የኢራን ስምምነት መቃረቡን ተከትሎ ትራምፕ በቤሩት የተፈጸሙ ጥቃቶችን በመኮንን ሁሉም ወገኖች እንዲቆጠቡ አሳሰቡ
ፕሬዚዳንት ትራምፕ በዛሬው ዕለት እስራኤል በቤሩት የሰነዘረችውን ጥቃት በመኮነን በሊባኖስ የሚደረጉ ጥቃቶች በአስቸኳይ እንዲቆሙ ጥሪ አቅርበዋል።
ትራምፕ በትሩዝ ሶሻል ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት ጥቃቱ “ሊፈጸም የማይገባው ነበር” በማለት፤ ማንም ሰው ላልተገደለበት ወይም ላልቆሰለበት ክስተት የተሰጠ “ኢምንትና ትርጉም የለሽ” ምላሽ ሲሉ ገልጸውታል።
ቀጣይ መካካር ዲፕሎማሲያዊ መፍትሔን ሊያደናቅፍ እንደሚችል ያስጠነቀቁት ትራምፕ፤ ቀጣናዊ ስምምነቱ “በጣም መቃረቡን” እና ሊባኖስንም በዚሁ ሰፊ የሰላም ማዕቀፍ ውስጥ ሊያካትት እንደሚችል አጽንኦት ሰጥተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X