https://amh.sputniknews.africa/20260614/4324644.html
አፍሪካ ስለ ኢቦላ ለዓለም ልታስተምር ትችላለች - የወረርሽኝ ባለሙያ
አፍሪካ ስለ ኢቦላ ለዓለም ልታስተምር ትችላለች - የወረርሽኝ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ ስለ ኢቦላ ለዓለም ልታስተምር ትችላለች - የወረርሽኝ ባለሙያ አኅጉሪቱ በምዕራብ አፍሪካ እ.ኤ.አ 2014–2016 ከተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ ጠቃሚ ትምህርቶችን መቅሰሟንና በበሽታ ክትትል፣ በላቦራቶሪዎች፣ በምላሽ ሰጪ ቡድኖች እና በድንገተኛ... 14.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-14T18:38+0300
2026-06-14T18:38+0300
2026-06-14T18:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/0e/4324491_0:0:640:360_1920x0_80_0_0_a620e732a838fd27c4e612ba02dc63a5.jpg
አፍሪካ ስለ ኢቦላ ለዓለም ልታስተምር ትችላለች - የወረርሽኝ ባለሙያ አኅጉሪቱ በምዕራብ አፍሪካ እ.ኤ.አ 2014–2016 ከተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ ጠቃሚ ትምህርቶችን መቅሰሟንና በበሽታ ክትትል፣ በላቦራቶሪዎች፣ በምላሽ ሰጪ ቡድኖች እና በድንገተኛ አደጋ መቋቋሚያ ሥርዓቶች ላይ ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ ማፍሰሷን የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠሪያና መከላከያ ማዕከል አማካሪ የሆኑት ሙሳ ሳር ለመገናኛ ብዙኃን ተናግረዋል።ባለሙያው ሲያብራሩም፤ “የበሽታ መከላከልና ምላሽ አሰጣጥ ሥርዓቱ እየዳበረ መምጣቱን እና አሁን ላይ በበርካታ ሀገራት ውስጥ ውጤታማ መሆኑን አይተናል…ከእኛ ተሞክሮ እና ካስመዘገብነው መሻሻል ሌሎች ሀገራት እና አኀጉራት ሊማሩ ይችላሉ” ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አፍሪካ ስለ ኢቦላ ለዓለም ልታስተምር ትችላለች - የወረርሽኝ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ ስለ ኢቦላ ለዓለም ልታስተምር ትችላለች - የወረርሽኝ ባለሙያ
2026-06-14T18:38+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/0e/4324491_80:0:560:360_1920x0_80_0_0_8af3010e02149588546c084977b48173.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ ስለ ኢቦላ ለዓለም ልታስተምር ትችላለች - የወረርሽኝ ባለሙያ
18:38 14.06.2026 (የተሻሻለ: 18:44 14.06.2026) አፍሪካ ስለ ኢቦላ ለዓለም ልታስተምር ትችላለች - የወረርሽኝ ባለሙያ
አኅጉሪቱ በምዕራብ አፍሪካ እ.ኤ.አ 2014–2016 ከተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ ጠቃሚ ትምህርቶችን መቅሰሟንና በበሽታ ክትትል፣ በላቦራቶሪዎች፣ በምላሽ ሰጪ ቡድኖች እና በድንገተኛ አደጋ መቋቋሚያ ሥርዓቶች ላይ ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ ማፍሰሷን የአፍሪካ በሽታ መቆጣጠሪያና መከላከያ ማዕከል አማካሪ የሆኑት ሙሳ ሳር ለመገናኛ ብዙኃን ተናግረዋል።
ባለሙያው ሲያብራሩም፤ “የበሽታ መከላከልና ምላሽ አሰጣጥ ሥርዓቱ እየዳበረ መምጣቱን እና አሁን ላይ በበርካታ ሀገራት ውስጥ ውጤታማ መሆኑን አይተናል…ከእኛ ተሞክሮ እና ካስመዘገብነው መሻሻል ሌሎች ሀገራት እና አኀጉራት ሊማሩ ይችላሉ” ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X