በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የተረጋገጡ የኢቦላ ታማሚዎች ቁጥር 710 መድረሱን የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopiaበኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የተረጋገጡ የኢቦላ ታማሚዎች ቁጥር 710 መድረሱን የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ
በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የተረጋገጡ የኢቦላ ታማሚዎች ቁጥር 710 መድረሱን የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 14.06.2026
ሰብስክራይብ

በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የተረጋገጡ የኢቦላ ታማሚዎች ቁጥር 710 መድረሱን የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ

​ሚኒስቴሩ በትናንትናው ዕለት ባወጣው መግለጫ፤ 149 ሰዎች ለሕልፈት መዳረጋቸውን ተከትሎ የበሽታው ገዳይነት ምጣኔ በአሁኑ ወቅት 21% መድረሱን ገልጿል።

​ በአሁኑ ጊዜ 35 ታማሚዎች ተለይተው የሕክምና ክትትል እያገኙ ሲሆን ወረርሽኙ በተከሰተባቸው ሦስት ግዛቶች ውስጥ ምላሽ እየተሰጠ ነው።

​ℹ የኢቦላ ወረርሽኝ በኮንጎ እና በኡጋንዳ መከሰቱ በግንቦት ወር ከተረጋገጠ በኋላ በኡጋንዳ እስከ ሐሙስ ድረስ የተረጋገጡ ታማሚዎች ቁጥር 19 ብቻ ሆኖ በአነስተኛ ደረጃ ላይ ቢቆይም፤ በኮንጎ ግን ሁኔታው እየተባባሰ መጥቷል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0