https://amh.sputniknews.africa/20260613/4316850.html
ኡንጋዳ በሩሲያ ሞስኮ በተካሄደው "እንጓዝ 2026" ዓለም አቀፍ የቱሪዝም መድረክ ላይ የሦስተኛ ደረጃ ሽልማት አገኘች
ኡንጋዳ በሩሲያ ሞስኮ በተካሄደው "እንጓዝ 2026" ዓለም አቀፍ የቱሪዝም መድረክ ላይ የሦስተኛ ደረጃ ሽልማት አገኘች
Sputnik አፍሪካ
ኡንጋዳ በሩሲያ ሞስኮ በተካሄደው "እንጓዝ 2026" ዓለም አቀፍ የቱሪዝም መድረክ ላይ የሦስተኛ ደረጃ ሽልማት አገኘች የተበረከተው ዋንጫ “እንጓዝ!” (“Let’s Travel!”) የተሰኘው ልዩ ዘርፍ አካል እንደሆነ፤ የኡጋንዳ... 13.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-13T20:08+0300
2026-06-13T20:08+0300
2026-06-13T20:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/0d/4316697_0:656:1080:1264_1920x0_80_0_0_90cef3886ca529db2446c097f49239f5.jpg
ኡንጋዳ በሩሲያ ሞስኮ በተካሄደው "እንጓዝ 2026" ዓለም አቀፍ የቱሪዝም መድረክ ላይ የሦስተኛ ደረጃ ሽልማት አገኘች የተበረከተው ዋንጫ “እንጓዝ!” (“Let’s Travel!”) የተሰኘው ልዩ ዘርፍ አካል እንደሆነ፤ የኡጋንዳ መንግሥት በማኅበራዊ የትስስር ገጹ አስታውቋል። በሩሲያ የኡጋንዳ ኤምባሲ፤ በአምባሳደር ሙሴ ኪዚጌ፣ በሩሲያ ባለሥልጣናት እና ባለሀብቶች መካከል የፊት ለፊት ውይይቶችን በማመቻቸት የኡጋንዳን የቱሪዝም አቅምና የኢንቨስትመንት አማራጮች አስተዋውቋል። ሽልማቱ ለቱሪዝም ዘርፍ ዕድገት የላቀ አስተዋፅዖ ላበረከቱ ዓለም አቀፍ ተሳታፊዎች እና ፕሮጀክቶች እውቅና የሚሰጥ ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኡንጋዳ በሩሲያ ሞስኮ በተካሄደው "እንጓዝ 2026" ዓለም አቀፍ የቱሪዝም መድረክ ላይ የሦስተኛ ደረጃ ሽልማት አገኘች
Sputnik አፍሪካ
ኡንጋዳ በሩሲያ ሞስኮ በተካሄደው "እንጓዝ 2026" ዓለም አቀፍ የቱሪዝም መድረክ ላይ የሦስተኛ ደረጃ ሽልማት አገኘች
2026-06-13T20:08+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/0d/4316697_0:555:1080:1365_1920x0_80_0_0_57e0361157a7070b3c1ab7b4c089a516.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኡንጋዳ በሩሲያ ሞስኮ በተካሄደው "እንጓዝ 2026" ዓለም አቀፍ የቱሪዝም መድረክ ላይ የሦስተኛ ደረጃ ሽልማት አገኘች
20:08 13.06.2026 (የተሻሻለ: 20:14 13.06.2026) ኡንጋዳ በሩሲያ ሞስኮ በተካሄደው "እንጓዝ 2026" ዓለም አቀፍ የቱሪዝም መድረክ ላይ የሦስተኛ ደረጃ ሽልማት አገኘች
የተበረከተው ዋንጫ “እንጓዝ!” (“Let’s Travel!”) የተሰኘው ልዩ ዘርፍ አካል እንደሆነ፤ የኡጋንዳ መንግሥት በማኅበራዊ የትስስር ገጹ አስታውቋል።
በሩሲያ የኡጋንዳ ኤምባሲ፤ በአምባሳደር ሙሴ ኪዚጌ፣ በሩሲያ ባለሥልጣናት እና ባለሀብቶች መካከል የፊት ለፊት ውይይቶችን በማመቻቸት የኡጋንዳን የቱሪዝም አቅምና የኢንቨስትመንት አማራጮች አስተዋውቋል።
ሽልማቱ ለቱሪዝም ዘርፍ ዕድገት የላቀ አስተዋፅዖ ላበረከቱ ዓለም አቀፍ ተሳታፊዎች እና ፕሮጀክቶች እውቅና የሚሰጥ ነው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X