"ፊፋ በአስተናጋጅ ሀገራት ውስጣዊ ጉዳይ ጣልቃ አልገባም ማለት አይችልም” — የጋና የስፖርት ሚኒስትር

ሰብስክራይብ

"ፊፋ በአስተናጋጅ ሀገራት ውስጣዊ ጉዳይ ጣልቃ አልገባም ማለት አይችልም” — የጋና የስፖርት ሚኒስትር

ሚኒስትሩ ​ኮፊ አዳምስ፤ የጋና ብሔራዊ ቡድን አምበል ቶማስ ፓርቴይ በካናዳ ቪዛ በመከልከሉ የጥቁር ከዋክብቶች የዓለም ዋንጫ የመጀመሪያ ጨዋታ እንደሚያመልጠው መረጋገጡን ተከትሎ ፊፋ በሰጠው ምላሽ እንዳዘኑ ተናግረዋል።

የዓለም አቀፍ እግር ኳስ መሪ ድርጅት ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ፤ በአስተናጋጅ ሀገራት "ኢሚግሬሽን ሂደት ተሳትፎ የለኝም” ሲል ገልጿል።

​ኮፊ አዳምስ፤ “ፊፋ በአስተናጋጅ ሀገራት የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ አልገባም ማለት አይችልም...እንዲህ ዓይነት ደካማ መግለጫ ማውጣቱ እጅግ በጣም አሳዛኝ ነው” ብለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0